-
ሮም 2:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እንግዲህ በግትርነትህና ንስሐ በማይገባው ልብህ የተነሳ በራስህ ላይ ቁጣ ታከማቻለህ። ይህ ቁጣ አምላክ የጽድቅ ፍርድ በሚፈርድበት ቀን ይገለጣል።+
-
-
ኤፌሶን 5:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 በእነዚህ ነገሮች ምክንያት የአምላክ ቁጣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ ስለሚመጣ ማንም በከንቱ ንግግር አያታላችሁ።
-