-
ዘፍጥረት 19:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ሎጥንም ደጋግመው በመጥራት “በዚህ ምሽት ወደ አንተ የመጡት ሰዎች የት አሉ? ከእነሱ ጋር የፆታ ግንኙነት እንድንፈጽም ወደ ውጭ አውጣልን” ይሉት ጀመር።+
-
-
ዘሌዋውያን 20:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 “‘አንድ ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱም አስጸያፊ ድርጊት ፈጽመዋል።+ ስለዚህ ይገደሉ። ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
-