ኢዩኤል 2:32 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 32 የይሖዋን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤+ይሖዋ እንደተናገረው በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም የሚድኑ+ ይኸውምይሖዋ የሚጠራቸው ከጥፋት የሚተርፉ ሰዎች ይኖራሉ።” የሐዋርያት ሥራ 2:21 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 21 የይሖዋን* ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል።”’+