-
ኤፌሶን 5:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ሚስቶች ለጌታ እንደሚገዙ ሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ፤+
-
-
ቆላስይስ 3:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ሚስቶች ሆይ፣ የክርስቶስ ተከታዮች ሊያደርጉት የሚገባ ስለሆነ ለባሎቻችሁ ተገዙ።+
-