-
2 ነገሥት 4:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 ኤልሳዕ ወደ ቤት ሲገባ ልጁ ሞቶ በእሱ አልጋ ላይ ተጋድሞ አገኘው።+
-
-
2 ነገሥት 4:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 ከዚያም አልጋው ላይ ወጥቶ ልጁ ላይ በመተኛት አፉን በአፉ፣ ዓይኑን በዓይኑ እንዲሁም መዳፉን በመዳፉ ላይ አድርጎ ላዩ ላይ ተደፋበት፤ የልጁም ሰውነት መሞቅ ጀመረ።+
-