-
ዮሐንስ 15:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ትእዛዜ ይህ ነው፤ እኔ እንደወደድኳችሁ እናንተም እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ።+
-
-
1 ዮሐንስ 2:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 የተወደዳችሁ ወንድሞች፣ የምጽፍላችሁ ከመጀመሪያ ጀምሮ የነበራችሁን የቆየውን ትእዛዝ እንጂ አዲስ ትእዛዝ አይደለም።+ ይህ የቆየው ትእዛዝ የሰማችሁት ቃል ነው።
-