የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ቆሮንቶስ 4:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ምንም እንኳ በክርስቶስ 10,000 ሞግዚቶች* ሊኖሯችሁ ቢችልም ብዙ አባቶች እንደሌሏችሁ ግን የተረጋገጠ ነው፤ በምሥራቹ አማካኝነት በክርስቶስ ኢየሱስ እኔ አባታችሁ ሆኛለሁና።+

  • 2 ጢሞቴዎስ 1:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 ለተወዳጁ ልጄ ለጢሞቴዎስ፦+

      አባት ከሆነው አምላክና ከጌታችን ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋ፣ ምሕረትና ሰላም ለአንተ ይሁን።

  • ቲቶ 1:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 የጋራችን በሆነው እምነት እውነተኛ ልጄ ለሆነው ለቲቶ፦

      አባት ከሆነው አምላክና አዳኛችን ከሆነው ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋና ሰላም ለአንተ ይሁን።

  • ፊልሞና 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በእስር ላይ እያለሁ እንደ አባት የሆንኩለትን+ ልጄን አናሲሞስን+ በተመለከተ እለምንሃለሁ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ