-
ኤርምያስ 51:7, 8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ባቢሎን በይሖዋ እጅ ያለች የወርቅ ጽዋ ነበረች፤
ምድርን ሁሉ አሰከረች።
8 ባቢሎን በድንገት ወድቃ ተሰበረች።+
ዋይ ዋይ በሉላት!+
ለሕመሟ የሚሆን በለሳን ውሰዱላት፤ ምናልባት ትፈወስ ይሆናል።”
-
7 ባቢሎን በይሖዋ እጅ ያለች የወርቅ ጽዋ ነበረች፤
ምድርን ሁሉ አሰከረች።
8 ባቢሎን በድንገት ወድቃ ተሰበረች።+
ዋይ ዋይ በሉላት!+
ለሕመሟ የሚሆን በለሳን ውሰዱላት፤ ምናልባት ትፈወስ ይሆናል።”