አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነህምያ የመጽሐፉ ይዘት ነህምያ የመጽሐፉ ይዘት 1 ነህምያ ስለ ኢየሩሳሌም የሰማው ወሬ (1-3) ነህምያ ያቀረበው ጸሎት (4-11) 2 ነህምያ ወደ ኢየሩሳሌም ተላከ (1-10) ነህምያ የኢየሩሳሌምን ቅጥሮች ተዘዋውሮ ተመለከተ (11-20) 3 ቅጥሩን መልሶ መገንባት (1-32) 4 ተቃውሞ ቢኖርም ሥራው ወደፊት ገፋ (1-14) ሠራተኞቹ የጦር መሣሪያ ታጥቀው የግንባታ ሥራውን ማከናወን ቀጠሉ (15-23) 5 ነህምያ ወንድሞቻቸውን መበዝበዛቸውን እንዲያቆሙ አደረገ (1-13) ነህምያ የራስን ጥቅም መሥዋዕት የማድረግ መንፈስ አሳየ (14-19) 6 በግንባታ ሥራው ላይ የተነሳው ተቃውሞ ቀጠለ (1-14) ቅጥሩ በ52 ቀናት ውስጥ ተሠርቶ ተጠናቀቀ (15-19) 7 የከተማዋ መዝጊያዎችና በር ጠባቂዎቹ (1-4) ከግዞት የተመለሱት ሰዎች ዝርዝር (5-69) የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች (46-56) የሰለሞን አገልጋዮች ወንዶች ልጆች (57-60) ለሥራው የተደረገ መዋጮ (70-73) 8 ሕጉ ለሕዝቡ ተነበበ፤ እንዲሁም ተብራራ (1-12) የዳስ በዓል ተከበረ (13-18) 9 ሕዝቡ ኃጢአቱን ተናዘዘ (1-38) ይሖዋ ይቅር ባይ አምላክ ነው (17) 10 ሕዝቡ ሕጉን ለመጠበቅ ተስማማ (1-39) “የአምላካችንን ቤት ቸል አንልም” (39) 11 እስራኤላውያን ዳግመኛ በኢየሩሳሌም መኖር ጀመሩ (1-36) 12 ካህናቱና ሌዋውያኑ (1-26) ቅጥሩ ተመረቀ (27-43) ለቤተ መቅደሱ አገልግሎት የሚሰጠው ድጋፍ (44-47) 13 ነህምያ ያካሄደው ተጨማሪ ተሃድሶ (1-31) አንድ አሥረኛውን አስገቡ (10-13) ሰንበትን አታርክሱ (15-22) ባዕዳን ሴቶችን በማግባታቸው ተወገዙ (23-28)