አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ዮናስ የመጽሐፉ ይዘት ዮናስ የመጽሐፉ ይዘት 1 ዮናስ ከይሖዋ ፊት ኮበለለ (1-3) ይሖዋ ከባድ ማዕበል እንዲነሳ አደረገ (4-6) የችግሩ መንስኤ ዮናስ ነበር (7-13) ዮናስ ወደሚናወጠው ባሕር ተጣለ (14-16) አንድ ትልቅ ዓሣ ዮናስን ዋጠው (17) 2 ዮናስ በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ጸለየ (1-9) ዓሣው ዮናስን በደረቅ ምድር ላይ ተፋው (10) 3 ዮናስ አምላክን በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ (1-4) የነነዌ ሰዎች የዮናስን መልእክት ሰምተው ንስሐ ገቡ (5-9) አምላክ ነነዌን ላለማጥፋት ወሰነ (10) 4 ዮናስ ተቆጣ፤ ሞትንም ተመኘ (1-3) ይሖዋ ዮናስን ስለ ምሕረት አስተማረው (4-11) “እንዲህ መቆጣትህ ተገቢ ነው?” (4) አንዲት የቅል ተክል ማስተማሪያ ሆና አገለገለች (6-10)