የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

ሚልክያስ የመጽሐፉ ይዘት

ሚልክያስ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ይሖዋ ለሕዝቡ ያለው ፍቅር (1-5)

    • እንከን ያለበት መሥዋዕት ያቀረቡ ካህናት (6-14)

      • የአምላክ ስም በብሔራት መካከል ታላቅ ይሆናል (11)

  • 2

    • ካህናቱ ሕዝቡን ሳያስተምሩ ቀሩ (1-9)

      • ካህኑ “በከንፈሮቹ ላይ እውቀት ሊኖረው ይገባል” (7)

    • ሚስቶቻቸውን በመፍታት በደል ፈጸሙ (10-17)

      • “እኔ ፍቺን እጠላለሁ” ይላል ይሖዋ (16)

  • 3

    • እውነተኛው ጌታ ቤተ መቅደሱን ለማንጻት ይመጣል (1-5)

      • የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ (1)

    • ወደ ይሖዋ እንዲመለሱ ማበረታታት (6-12)

      • ይሖዋ አይለወጥም (6)

      • “ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ” (7)

      • ‘አሥራቱን ሁሉ አስገቡ፤ ይሖዋም የተትረፈረፈ በረከት ያፈስላችኋል’ (10)

    • ጻድቁ ሰውና ክፉው ሰው (13-18)

      • በአምላክ ፊት የመታሰቢያ መጽሐፍ ተጻፈ (16)

      • በጻድቁና በክፉው መካከል ያለው ልዩነት (18)

  • 4

    • ከይሖዋ ቀን በፊት ኤልያስ ይመጣል (1-6)

      • ‘የጽድቅ ፀሐይ ትወጣለች’ (2)

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ