የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ll ክፍል 11
  • ይሖዋ የእኛን ጸሎት ይቀበላል?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ የእኛን ጸሎት ይቀበላል?
  • አምላክን ታዘዝ፤ ለዘላለም ትኖራለህ!
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በጸሎት አማካኝነት ወደ አምላክ ቅረብ
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
አምላክን ታዘዝ፤ ለዘላለም ትኖራለህ!
ll ክፍል 11

ክፍል 11

ይሖዋ የእኛን ጸሎት ይቀበላል?

አምላክ ጸሎታችንን ይሰማል። 1 ጴጥሮስ 3:12

በሰማይ ያለው የይሖዋ ዙፋን

ይሖዋ “ጸሎት ሰሚ” አምላክ ነው። (መዝሙር 65:2) የልባችንን አውጥተን እንድንነግረው ይፈልጋል።

አንድ ሰው ሲጸልይ

መጸለይ ያለብን ወደ ይሖዋ ብቻ ነው።

  • ኢየሱስ እንዴት መጸለይ እንዳለብን አስተምሮናል።—ማቴዎስ 6:9-15

  • አምላክ የሚሰማው እነማንን ነው?—መዝሙር 145:18, 19

ስለተለያዩ ጉዳዮች መጸለይ እንችላለን። 1 ዮሐንስ 5:14

ኢየሱስና አብረውት የሚገዙት 144,000ዎች

የአምላክ ፈቃድ በሰማይና በምድር እንዲፈጸም ጸልይ።

አንድ ክርስቲያን ቤተሰቡን ለማስተዳደር እንዲሁም መልካም የሆነውን ለማድረግ ይሖዋ እንደሚረዳው ይተማመናል

መልካም የሆነውን ነገር እንድታደርግ እንዲረዳህ ይሖዋን ለምነው። በተጨማሪም ስለ ምግብ፣ ስለ ሥራ፣ ስለ መጠለያ፣ ስለ ልብስና ስለ ጤንነት መጸለይ ትችላለህ።

  • ኢየሱስ ያደረገልህን ነገር ከፍ አድርገህ እንደምትመለከት ለማሳየት በእሱ ስም ጸልይ።

    ይሖዋ ትክክል የሆነውን ነገር የሚያደርጉ ሰዎች የሚያቀርቡትን ጸሎት ይሰማል።—ምሳሌ 15:29

  • ከልክ በላይ አትጨነቅ።—ፊልጵስዩስ 4:6, 7

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ