የግርጌ ማስታወሻ
ዮሐ 16:13, 14 ላይ የተጠቀሰው “እሱ” የሚለው ቃል፣ ቁጥር 7 ላይ “ረዳቱ” ተብሎ የተጠቀሰውን ያመለክታል። ኢየሱስ “ረዳቱ” (እዚህ ላይ በግሪክኛ በተባዕታይ ፆታ ተጠቅሷል) የሚለውን ቃል የተጠቀመው አካል የሌለውን ኃይል ይኸውም መንፈስ ቅዱስን በሰውኛ ዘይቤ ለመግለጽ ነው፤ ግሪክኛው ቋንቋ መንፈስ ቅዱስን ሲገልጽ ተባዕታይም ሆነ አንስታይ ፆታ አይጠቀምም።
ዮሐ 16:13, 14 ላይ የተጠቀሰው “እሱ” የሚለው ቃል፣ ቁጥር 7 ላይ “ረዳቱ” ተብሎ የተጠቀሰውን ያመለክታል። ኢየሱስ “ረዳቱ” (እዚህ ላይ በግሪክኛ በተባዕታይ ፆታ ተጠቅሷል) የሚለውን ቃል የተጠቀመው አካል የሌለውን ኃይል ይኸውም መንፈስ ቅዱስን በሰውኛ ዘይቤ ለመግለጽ ነው፤ ግሪክኛው ቋንቋ መንፈስ ቅዱስን ሲገልጽ ተባዕታይም ሆነ አንስታይ ፆታ አይጠቀምም።