የግርጌ ማስታወሻ
a ይሖዋ ልባቸው ለተሰበረ ሰዎች ከልብ ያስባል። (መዝሙር 34:18) አንድ ሰው ራሱን ለማጥፋት የሚገፋፋውን የስሜት ሥቃይ የሚረዳ ከመሆኑም ሌላ እንዲህ የሚሰማውን ሰው መርዳት ይፈልጋል። አምላክ የሚሰጠው እርዳታ ራሳቸውን ለማጥፋት የሚያስቡ ሰዎችን ምን ያህል እንደሚጠቅም ለማየት በዚህ ምዕራፍ ውስጥ “ምርምር አድርግ” በሚለው ክፍል ሥር የተጠቀሰውን “ራሴን የማጥፋት ሐሳብ ሲመጣብኝ መጽሐፍ ቅዱስ ሊረዳኝ ይችላል?” የሚለውን ርዕስ ተመልከት።