የግርጌ ማስታወሻ
a The New Brown, Driver, and Briggs Hebrew and English Lexicon of the Old Testament ገጽ 659ን እንዲሁም Lexicon in Veteris Testamenti Libros ገጽ 627ን ተመልከት። በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ነፈሽ ወይም ፕስኺ የሚሉትን ቃላት እንደ አገባባቸው “ነፍስ፣” “ሕይወት፣” “ሰው፣” “ፍጡር” ወይም “አካል” ብለው ተርጉመዋቸዋል።