የግርጌ ማስታወሻ
a ብዙ የክርስትና ሃይማኖቶች፣ የአምላክ መንግሥት በአንድ ግለሰብ ውስጥ ወይም በልቡ ውስጥ የሚገኝ ነገር እንደሆነ ያስተምራሉ። ለምሳሌ ያህል በዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ አንድ የክርስትና ሃይማኖት፣ የአምላክ መንግሥት በአንድ በኩል “አምላክ በአንድ ሰው ልብና ሕይወት ላይ መንገሡን የሚያመለክት ሁኔታ” እንደሆነ ያስተምራል። በተመሳሳይም የሮም ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሆኑት ቤነዲክት 16ኛ፣ የናዝሬቱ ኢየሱስ (እንግሊዝኛ) በተሰኘው መጽሐፋቸው ላይ “የአምላክ መንግሥት የሚመጣው ታዛዥ በሆነ ልብ በኩል ነው” በማለት ገልጸዋል።