የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች

የግርጌ ማስታወሻ

a በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ቤዛ” ተብለው የተተረጎሙት የዕብራይስጥና የግሪክኛ ቃላት የተከፈለን ክፍያ ወይም ዋጋ ያመለክታሉ። ለምሳሌ ካፋር የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “መሸፈን” የሚል ትርጉም አለው፤ ይህ ቃል በዘፍጥረት 6:14 ላይ መርከቡ በቅጥራን እንደተሸፈነ ወይም እንደተለቀለቀ ለመግለጽ ተሠርቶበታል። አብዛኛውን ጊዜ ይህ ቃል ኃጢአትን መሸፈንን የሚያመለክት ነው። (መዝሙር 78:38፣ የግርጌ ማስታወሻ) ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያለው ኮፌር የሚለው ቃል አንድን ነገር ለመሸፈን ወይም ለመዋጀት የሚደረገውን ክፍያ ያመለክታል። (ዘፀአት 21:30) በተጨማሪም አብዛኛውን ጊዜ “ቤዛ” ተብሎ የሚተረጎመው ሊትሮን የሚለው የግሪክኛ ቃል “ለመዋጀት የሚከፈል ዋጋ” ተብሎም ሊተረጎም ይችላል። (ማቴዎስ 20:28፣ በሪቻርድ ፍራንሲስ ዌይማውዝ የተዘጋጀው ዘ ኒው ቴስታመንት ኢን ሞደርን ስፒች) የግሪክ ጸሐፊዎች ይህን አገላለጽ አንድን ምርኮኛ ወይም ባሪያ ነፃ ለማውጣት የሚከፈልን ዋጋ ለማመልከት ተጠቅመውበታል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ