የግርጌ ማስታወሻ
a አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ማመሣከሪያ ይህን ዘገባ አስመልክቶ ሲናገር እንዲህ ይላል፦ “በወቅቱ ዮሴፍ [የማርያም ባል] ከሞተ ረጅም ጊዜ ስላለፈው ኢየሱስ ማርያምን ይደግፋት የነበረ ይመስላል፤ ታዲያ እሱ ሲሞት ማን ይንከባከባታል? . . . እዚህ ላይ ክርስቶስ ልጆች በዕድሜ የገፉ ወላጆቻቸውን መደገፍ እንዳለባቸው አስተምሯል።”—ዚ ኤንአይቪ ማቲው ሄንሪ ኮሜንታሪ ኢን ዋን ቮልዩም፣ ገጽ 428-429