የግርጌ ማስታወሻ
a መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቀምበት ‘ወገን’ የሚለው ቃል ሳይንቲስቶች ከሚጠቀሙበት “ዝርያ” ከሚለው ቃል ይበልጥ ሰፋ ያለ ትርጉም አለው። ሳይንቲስቶች አዲስ ዝርያ በዝግመተ ለውጥ እንደተገኘ ይናገሩ ይሆናል፤ ብዙውን ጊዜ ግን የተገኘው አዲስ ዓይነት ፍጥረት ሳይሆን በዚያው ‘ወገን’ ሥር ያለ መጠነኛ ልዩነት ያለው ፍጥረት ሊሆን ይችላል።
a መጽሐፍ ቅዱስ የሚጠቀምበት ‘ወገን’ የሚለው ቃል ሳይንቲስቶች ከሚጠቀሙበት “ዝርያ” ከሚለው ቃል ይበልጥ ሰፋ ያለ ትርጉም አለው። ሳይንቲስቶች አዲስ ዝርያ በዝግመተ ለውጥ እንደተገኘ ይናገሩ ይሆናል፤ ብዙውን ጊዜ ግን የተገኘው አዲስ ዓይነት ፍጥረት ሳይሆን በዚያው ‘ወገን’ ሥር ያለ መጠነኛ ልዩነት ያለው ፍጥረት ሊሆን ይችላል።