የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • scl ገጽ 103-104
  • ገንዘብ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ገንዘብ
  • ጥቅሶች ለክርስቲያናዊ ሕይወት
ጥቅሶች ለክርስቲያናዊ ሕይወት
scl ገጽ 103-104

ገንዘብ

ገንዘብን መውደድ አደገኛ የሆነው ለምንድን ነው?

“ፍቅረ ንዋይ” የሚለውን ተመልከት

ቤተሰብን ለማስተዳደር የሚሆን ገንዘብ ለማግኘት መሥራት ምንም ስህተት እንደሌለው መጽሐፍ ቅዱስ የሚያሳየው እንዴት ነው?

መክ 7:12፤ 10:19፤ ኤፌ 4:28፤ 2ተሰ 3:10፤ 1ጢሞ 5:8, 18

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘፍ 31:38-42—ያዕቆብ ቤተሰቡን ለማስተዳደር ሲል ለአማቱ ለላባ በሐቀኝነት ሠርቷል፤ ላባ አግባብ ያልሆነ ነገር ቢያደርግበትም ይሖዋ ድካሙን አይቶ ያዕቆብን ባርኮታል

    • ሉቃስ 19:12, 13, 15-23—ኢየሱስ ከተናገረው ምሳሌ እንደምንረዳው ትርፍ ለማግኘት ገንዘብን ሥራ ላይ ማዋል በዘመኑ የተለመደ ነገር ነበር

ገንዘብ ከመበደርና ከማበደር ጋር በተያያዘ የትኞቹ የመጽሐፍ ቅዱስ መሠረታዊ ሥርዓቶች መመሪያ ይሆኑናል?

መዝ 37:21፤ ምሳሌ 22:7

አላስፈላጊ ዕዳ ውስጥ አለመግባት የተሻለ የሆነው ለምንድን ነው?

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ነህ 5:2-8—በአገረ ገዢው ነህምያ ዘመን የነበሩ አበዳሪዎች በተበዳሪዎቻቸው ላይ ግፍ ይፈጽሙ ነበር

    • ማቴ 18:23-25—ከኢየሱስ ምሳሌ እንደምንረዳው ብድር መመለስ ያልቻለ ተበዳሪ ቅጣት ሊደርስበት ይችላል

አንድ ክርስቲያን፣ ከማያምን ሰውም ሆነ ከእምነት ባልንጀራው ሌላው ቀርቶ ከቤተሰቡ አባል ጋር የንግድ ሥራ ከመጀመሩ በፊት ምን ጥንቃቄዎች መውሰድ አለበት?

  • ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች፦

    • ዘፍ 23:14-20—አብርሃም ለሣራ መቃብር እንዲሆን ዋሻ ያለው እርሻ በገዛ ጊዜ ግዢውን በምሥክሮች ፊት ፈጽሟል፤ ይህን ያደረገው ወደፊት ሊከሰት የሚችል አለመግባባትን ወይም ግጭትን ለማስቀረት ብሎ ሳይሆን አይቀርም

    • ኤር 32:9-12—ነቢዩ ኤርምያስ ከአጎቱ ልጅ መሬት ሲገዛ ውልና ግልባጭ አዘጋጀ፤ ከዚያም ግዢውን በምሥክሮች ፊት ፈጸመ

በጀት ማውጣት ጥበብ የሆነው ለምንድን ነው?

ምሳሌ 21:5፤ ሉቃስ 14:28-30

ክርስቲያኖች ከገንዘብ ጋር የተያያዙ አለመግባባቶች በጉባኤው ውስጥ ክፍፍል እንዲፈጥሩ መፍቀድ የሌለባቸው ለምንድን ነው?

1ቆሮ 6:1-8

በተጨማሪም ሮም 12:18፤ 2ጢሞ 2:24⁠ን ተመልከት

እውነተኛ ደስታ የምናገኘው ገንዘባችንን እንዴት ብንጠቀምበት ነው?

ምሳሌ 11:25፤ 19:17፤ ሉቃስ 16:9-13፤ ሥራ 20:35

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ