የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 8/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 8/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ነሐሴ 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

መስከረም 28, 2009–ጥቅምት 4, 2009

በምድር ላይ ለዘላለም መኖር—አምላክ የሰጠው ተስፋ

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 56 (135), 100 (222)

ጥቅምት 5-11, 2009

በምድር ላይ ለዘላለም መኖር—ክርስቶስ ስለዚህ ተስፋ አስተምሯል?

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 83 (187), 75 (169)

ጥቅምት 12-18, 2009

በምድር ላይ ለዘላለም መኖር—እንደገና የታወቀ ተስፋ

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 2 (4), 98 (220)

ጥቅምት 19-25, 2009

‘ከአምላክ ፍቅር አትውጡ’

ገጽ 18

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 49 (114), 38 (85)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1-3 ገጽ 3-16

በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ውስጥ በምድር ላይ ለዘላለም ስለ መኖር የሚናገረው ተስፋ ምን ቅዱስ ጽሑፋዊ ድጋፍ እንዳለው እንመለከታለን። የጥናት ርዕሶቹ፣ እውነተኛ ክርስቲያኖች ከሕዝበ ክርስትና የተለዩ እንዲሆኑ በሚያደርጋቸው በዚህ ተስፋ ላይ ያለህን እምነት ያጠናክሩልሃል። እንዲህ ያለውን እምነት ማዳበርህ ደግሞ ስለ ወደፊቱ ጊዜ ብሩህ አመለካከት እንዲኖርህና ተስፋህን በተመለከተ ለሌሎች በድፍረት እንድትናገር ሊረዳህ ይችላል።

የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 18-22

ይህ የጥናት ርዕስ ከአምላክ ፍቅር ሳንወጣ እንድንኖር የሚያስችሉንን ሦስት መንገዶች ያብራራል። (ይሁዳ 21) እነዚህም (1) ይሖዋ የሚወዳቸውን ሰዎች መውደድ፣ (2) ለሥልጣን አክብሮት ማሳየት እና (3) በአምላክ ፊት ንጹሕ ሆኖ መኖር ናቸው።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ተደብቀው የቆዩ ውድ ሀብቶች ተገኙ

ገጽ 16

ታስታውሳለህ?

ገጽ 23

‘ይሖዋ ፊቱን አብርቶላቸዋል’

ገጽ 24

ጊዜው “የምሥራች ቀን” በመሆኑ ትኩረትህን ከሚከፋፍሉ ነገሮች ራቅ

ገጽ 28

ከዚህ ቀደም ታገለግል ነበር? አሁንስ ማገልገል ትችላለህ?

ገጽ 30

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ