የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 12/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 12/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ታኅሣሥ 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከየካቲት 1-7, 2010

እድገትህ በግልጽ እንዲታይ አድርግ

ገጽ 11

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 45, 17

ከየካቲት 8-14, 2010

በችግር ጊዜ ደስታን ጠብቆ መኖር

ገጽ 15

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 28, 14

ከየካቲት 15-21, 2010

መሲሑ አምላክ ያዘጋጀው የመዳን መንገድ ነው

ገጽ 20

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 12, 5

ከየካቲት 22-28, 2010

ፈጽሞ የማይከስመውን ፍቅርን አዳብሩ

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 3, 50

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 11-19

ወንድ፣ ሴት፣ ወጣት ሳይል ክርስቲያኖች በሙሉ መንፈሳዊ እድገት ማድረጋቸውን በግልጽ ማሳየት ይችላሉ። እነዚህ የጥናት ርዕሶች ይህን እንዴት ማድረግ እንደምንችል ያብራራሉ። በተጨማሪም ችግሮች በሚያጋጥሙን ጊዜም እንኳ እንዴት ደስተኞች መሆን እንደምንችል እንመለከታለን።

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 20-24

መጽሐፍ ቅዱስ፣ ኢየሱስ ተስፋ የተደረገበት መሲሕ መሆኑን የሚያሳዩ ማረጋገጫዎችን ይዟል። ይሖዋ ስሙን ከነቀፋ ለማንጻትና ሉዓላዊነቱን ለማረጋገጥ እንዲሁም ታዛዥ የሆኑ የሰው ልጆችን ከኃጢአትና ከሞት ለመዋጀት ሲል ልጁን ወደ ምድር ልኮታል። በአገልግሎታችን ላይ እነዚህ እውነታዎች ጎላ አድርገን መግለጽ ይገባል።

የጥናት ርዕስ 4 ከገጽ 24-28

ለይሖዋም ሆነ ለኢየሱስ ያለንን ፍቅር ማዳበር የምንችለው እንዴት ነው? ፍቅር ሁሉን ነገር በጽናት የሚቋቋመው እንዴት ነው? ፍቅር ፈጽሞ አይከስምም ስንል ምን ማለታችን ነው? የ2010⁠ን የዓመት ጥቅስ የሚያብራራው ይህ የጥናት ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ታስታውሳለህ?

ገጽ 3

ወደ መቄዶንያ መሻገር ትችላለህ?

ገጽ 4

በአምላክ አገልግሎት መጠመድ የሚያስገኘው ደስታ

ገጽ 8

መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ትልቋ ቀይ ደሴት ደረሰ

ገጽ 29

የ2009 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ገጽ 32

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ