የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 1/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 1/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ጥር 15, 2010

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከመጋቢት 1-7, 2010

ራስህን ለይሖዋ መወሰን ያለብህ ለምንድን ነው?

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 7, 27

ከመጋቢት 8-14, 2010

የይሖዋ ንብረት መሆን ጸጋ ነው

ገጽ 7

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 31, 16

ከመጋቢት 15-21, 2010

እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይ መሆንህን አስመሥክር

ገጽ 12

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 40, 25

ከመጋቢት 22-28, 2010

የሰይጣን አገዛዝ እንደማይሳካ የተረጋገጠ ነው

ገጽ 24

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 46, 49

ከመጋቢት 29, 2010–ሚያዝያ 4, 2010

የይሖዋ አገዛዝ ትክክለኛ መሆኑ ተረጋገጠ!

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 30, 14

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ከገጽ 3-11

እነዚህ የጥናት ርዕሶች ራስን ለይሖዋ መወሰን ሲባል ምን ማለት እንደሆነና አንድ ሰው ራሱን ለይሖዋ መወሰን የሚኖርበት ለምን እንደሆነ ያብራራሉ። እንዲሁም ይሖዋ ከእኛ የሚጠብቀውን ነገር ማድረግ እንችላለን ብለን እንድንተማመን የሚያደርጉንን ምክንያቶች እንመለከታለን። ከዚህም በተጨማሪ የይሖዋ ንብረት የሆኑ ሁሉ ምን በረከት እንደሚያገኙ እንማራለን።

የጥናት ርዕስ 3 ከገጽ 12-16

ይህ የጥናት ርዕስ እያንዳንዳችን ክርስቶስ የተወውን ምሳሌ ለመከተል ጥረት ልናደርግባቸው የሚገቡ አምስት ወሳኝ ነጥቦችን ያብራራል። የክርስቶስን ምሳሌ በመከተል እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይ መሆናችንን ማስመሥከር እንችላለን፤ እንዲሁም እውነተኛው የክርስቲያን ጉባኤ የትኛው እንደሆነ እንዲያውቁ በግ መሰል ሰዎችን መርዳት እንችላለን።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ከገጽ 24-32

አራተኛው የጥናት ርዕስ ሰዎች ከአምላክ ርቀው ራሳቸውን ለማስተዳደር ያደረጉት ጥረት ጥፋት ያስከተለበትን ምክንያትና ይህ አጋጣሚ የይሖዋ አገዛዝ የላቀ መሆኑን ያጎላው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። አምስተኛው የጥናት ርዕስ ደግሞ የይሖዋን አገዛዝ እንደተቀበልን ማሳየት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ይገልጻል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

ልጆቻችሁ የሚያጋጥሟቸውን ተደራራቢ ፈተናዎች እንዲቋቋሙ እርዷቸው 16

እያንዳንዱን ቀን ለአምላክ ክብር ለማምጣት ተጠቀሙበት 21

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ