የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w10 12/15 ገጽ 32
  • የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • የጥናት ርዕሶች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2010
w10 12/15 ገጽ 32

የ2010 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ሕዝቅኤል 18:20 እና ዘፀአት 20:5 ይስማማሉ፣ 3/15

ማቴዎስ ነቢዩ ዘካርያስ የተናገረውን ነቢዩ ኤርምያስ እንደተናገረው አድርጎ የገለጸው ለምንድን ነው? 12/1

ስለ ኢየሱስ ሁሉንም ነገር በትክክል ይነግረናል? 4/1

ስለ ዘመናዊቷ የእስራኤል መንግሥት ትንቢት ተናግሮ ነበር? 11/1

በቀድሞ ዘመን የኖረ አንድ አታሚ መጽሐፍ ቅዱስን አስፋፋ፣ 7/1

በወንጌሎች መተማመን የምትችለው ለምንድን ነው? 3/1

አምላክ በመንፈሱ ያስጻፈው ቃል ነው? 3/1

ከንባብ ለመጠቀም የሚረዱ ሰባት ዘዴዎች፣ 7/1

የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 2/1, 5/1, 8/1, 11/1

ኢየሱስ ክርስቶስ

ሊጎበኙት የመጡት ሰብዓ ሰገል፣ 12/1

መሲሑን ያልተቀበሉበት ምክንያት፣ 12/1

ሴትየዋ ኃጢአቷ ይቅር ተባለላት፣ 8/15

ስለ መንፈሳዊ ፍጥረታት ያስተማራቸው ትምህርቶች፣ 11/1

ስለ ኢየሱስ የጻፉ ሰዎች፣ 6/1

ስለ እውነተኛው አምልኮ ያስተማራቸው ትምህርቶች፣ 2/1

በታሪክ ውስጥ የነበረ ሰው፣ 4/1

በፖለቲካዊ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ አልገባም፣ 7/1

ታዛዥነትን ተምሯል፣ 4/1

ቶሎ ያልሄደው ለምን ነበር? 8/1

አናጺ፣ 8/1

እሱን ስለ መከተል፣ 5/1

ከ12ቱ ሐዋርያት መካከል የሚዛመደው አለ? 9/1

ከአጥማቂው ዮሐንስ ጋር የሚዛመዱት እንዴት ነው? 9/1

ክርስቶስ ተብሎ የተጠራው ለምንድን ነው? 4/1

ዓለምን የለወጠ፣ 4/1

የመላእክት አለቃ ሚካኤል ነው? 4/1

የተሳሳቱ ትምህርቶችን ከእውነቱ መለየት፣ 4/1

ደስታ ስለሚገኝበት መንገድ፣ 8/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ሁልጊዜ ሐቀኛ መሆን፣ 3/1

‘ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፣’ 7/15

ለምታምንበት ነገር የጸና እምነት ይኑርህ! (ኤርምያስ)፣ 5/1

ለነጠላ ወላጆች አሳቢነት ማሳየት፣ 12/1

ለውጦች ቢያጋጥሙም የአምላክን ሞገስ ሳያጡ መኖር፣ 3/15

ልጃችሁ ምን መልስ ይሰጣል? 12/15

ልጆቻችሁ ከይሖዋ ድርጅት ጋር እንዲተዋወቁ እርዷቸው፣ 10/15

ልጆቻችሁ የንባብና የጥናት ፍቅር እንዲያድርባቸው እርዷቸው፣ 7/15

“ልጆች መንፈሳዊ ሥልጠና የማግኘት መብት አላቸው፣” 2/15

ልጆችን ኃላፊነት የሚሰማቸው እንዲሆኑ አድርጎ ማሳደግ፣ 5/1

ልጆች የሚያጋጥሟቸውን ተደራራቢ ፈተናዎች እንዲቋቋሙ መርዳት፣ 1/15

ሐዘንተኞችን አጽናኑ፣ 11/1

“ሞት እስኪለየን ድረስ፣” 3/1

ሰበብ ማቅረብ፣ 10/15

ሰዓት አክባሪ መሆን ያለብን ለምንድን ነው? 8/15

ሳምንታዊውን ሰንበት መጠበቅ ይኖርብሃል? 2/1

ስለ አምላክ ምሕረት የምናገኘው ትምህርት (ዮናስ)፣ 3/1

‘በሰማይ እንዳለው አባታችሁ ፍጹማን ሁኑ፣’ 11/15

በሰይጣን ፕሮፓጋንዳ አትሸነፍ፣ 2/15

በእርግጥ ሐቀኝነት ማጉደል ነው? 6/1

ባለን ረክተን እንድንኖር የሚረዱ ቁልፍ ነገሮች፣ 11/1

ታማኝ የሆኑ ጓደኞች ማግኘት፣ 7/1

ትሑትና ደፋር የነበረ ሰው (ዮናስ)፣ 1/1

አማቶች፣ 2/1

አረጋውያንን ማክበር፣ 5/15

“አትፍራ፤ እረዳሃለሁ፣” 7/15

አንድ ላይ መኖር፣ 2/15

አፍራሽ ስሜቶችን መቋቋም፣ 10/1

እያንዳንዱን ቀን ለአምላክ ክብር ለማምጣት ተጠቀሙበት፣ 1/15

ከልጆቻችሁ ጋር ስለ ፆታ አውሩ፣ 11/1

“የልብ ንጽሕናን” ጠብቆ መኖር፣ 3/15

የመጀመሪያው ዓመት የትዳር ሕይወት፣ 8/1

የማስተዋል ችሎታችሁን አሠልጥኑ፣ 5/15

የብዙኃኑ አመለካከት ተጽዕኖ እንዳያሳድርብህ ተጠንቀቅ፣ 8/15

የታመመ ወዳጅን መርዳት፣ 7/1

የታመመ የቤተሰብ አባልን መንከባከብ፣ 5/15

የትዳር ጓደኛ ሲከዳ ሁኔታውን መቋቋም፣ 6/15

የትዳር ጓደኛቸውን በሞት ያጡ ሰዎች፣ 5/1

ይቅር ባይነትን ከጌታው ተምሯል (ጴጥሮስ)፣ 4/1

‘ደኅንነትህን’ ጠብቅ፣ 4/15

ድጋሚ መጠመቅ፣ 2/15

ጸሎት፣ 10/1

ፈተናዎች ቢደርሱበትም ታማኝ ነበር (ጴጥሮስ)፣ 1/1

የሕይወት ታሪኮች

መከራዎች በይሖዋ ላይ ያለንን እምነት አጠናክሮልናል (አዳ ዴሎ ስትሪቶ)፣ 4/15

መጽሐፍ ቅዱስ ያለው ኃይል (ቪቶ ፍራኤዜ)፣ 12/15

በይሖዋ ታመን (ኤድመንት ሽሚት)፣ 9/1

በይሖዋ ድርጅት ውስጥ ሥራ የበዛለት (ቨርነን ዙብኮ)፣ 10/15

አምላክ ‘ታላላቅ ነገሮችን የሚያደርግ’ ነው (ሞረስ ራጅ)፣ 12/1

እድገት በተከናወነበት ወቅት ማገልገል (ሃርሊ ሃሪስ)፣ 9/15

‘ያከናወነው ሥራ ወዲያው ተከትሎታል’ (ቴዎዶር ጃራዝ)፣ 11/15

የተለያዩ ርዕሶች

ለሌሎች ማካፈል የምትችለው ሚስጥር፣ 12/1

ለምጽ ያለበት ሰው ተፈወሰ! (ንዕማን)፣ 11/1

ለአምላክ የልቧን አውጥታ ነገረችው (ሐና)፣ 7/1

ለጣዖት የተሠዋ ሥጋ፣ 10/1

መላዋን ምድር የሚለውጥ መንግሥት፣ 10/1

መንፈስ ቅዱስ፣ 10/1

መኖሪያዎቻቸው (የመጀመሪያው መቶ ዘመን ክርስቲያኖች)፣ 1/1

መጨረሻው ቀርቧል? 8/1

ሙታን በሕይወት ያሉትን ይረዳሉ? 1/1

ማርቆስ—‘ለአገልግሎት የሚጠቅም ሰው፣’ 3/15

ምኩራቦች፣ 4/1

ምድር ሁልጊዜ የተፈጥሮ ሀብት ይኖራት ይሆን? 3/1

ምድር ትጠፋ ይሆን? 1/1

ሥላሴ፣ 2/1

ርብቃ፣ 2/1

ሰዎች መጥፎ ነገር የሚሠሩት ለምንድን ነው? 9/1

ቃየን ሚስት ያገኘው ከየት ነበር? 9/1

በልሳን መናገር፣ 10/1

በመንፈሳዊው ዓለም ውስጥ የሚኖሩት እነማን ናቸው? 12/1

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ገነት የምትገኘው የት ነው? 12/1

“በቤት ውስጥ የሚሠሩ” (ቲቶ 2:5)፣ 2/1

በአይሁድና በሳምራውያን መካከል የነበረ አለመግባባት፣ 10/1

‘በኰረብታ ላይ የተሠሩ መስገጃዎች፣’ 8/1

‘በይሖዋ ፊት አደገ’ (ሳሙኤል)፣ 10/1

በጥንት ጊዜ ከሜድትራንያን ባሻገር የተደረጉ ጉዞዎች፣ 3/1

በጥንት ጊዜ የነበሩ የአልኮል መጠጦች፣ 2/1

በጳውሎስ ዘመን በመርከብ መጓዝ በጣም አደገኛ ነበር፣ 2/1

ብኩርና፣ 5/1

ኃጢአት፣ 6/1

ኃጢአትን መናዘዝ፣ 9/1

“ነፍሰ ገዳዮች” (ሥራ 21:38)፣ 3/1

አምላክ ስለ አልኮል ያለው አመለካከት፣ 1/1

አሮን የወርቅ ጥጃውን በመሥራቱ አልተቀጣም፣ 5/15

አፖሎጂስቶች፣ 6/1

እስከ ምድር ዳር ድረስ መጓዝ፣ 11/1

እንዳትታለል ተጠንቀቅ፣ 9/1

ከዋክብት በሕይወትህ ላይ የሚያሳድሩት ተጽዕኖ አለ? 6/1

ካልቪኒዝም፣ 9/1

ካራን ሞቅ ያለ እንቅስቃሴ የነበራት ጥንታዊት ከተማ፣ 5/15

ክታብ፣ 5/1

የመማጸኛ ከተሞች የወንጀለኞች መደበቂያ ሆነው ነበር? 11/1

የመጻፊያ ጽላት (ሉቃስ 1:63)፣ 1/1

‘የሰው ዕድሜ 120 ዓመት ይሆናል’ (ዘፍ 6:3)፣ 12/15

የንጉሥ ጠጅ አሳላፊ፣ 7/1

የአንድ ሃይማኖት አባል መሆን፣ 11/1

‘የኢየሱስ ባሪያ መለያ ምልክት’ (ገላ 6:17)፣ 11/1

“የኦፊር ወርቅ፣” 6/1

የከተማ በሮች፣ 6/1

የገለዓድ በለሳን፣ 6/1

የጥንት ሰዎች በእርግጥ ረጅም ዕድሜ ኖረዋል? 12/1

የጥንት ክርስቲያኖች እና የሮም አማልክት፣ 5/15

‘ያረጀ አቁማዳ፣ አዲስ የወይን ጠጅ’ (ሉቃስ 5:37, 38)፣ 3/1

“ድል ሰልፍ” (2ቆሮ 2:14-16)፣ 8/1

ጉንዳኖች በበጋ ወቅት ምግባቸውን ያከማቻሉ? 7/1

ጥሩ ሰዎች ሁሉ ወደ ሰማይ ይሄዳሉ? 2/1

ጳውሎስ የተጓዘበት መንገድ (ቪያ አፒያ)፣ 1/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ሃይማኖትን ስለመቀላቀል ያላቸው አመለካከት፣ 6/1

ሄይቲ፣ 12/1

በአውስትራሊያ በስተ ሰሜን ርቀው የሚገኙ ደሴቶች፣ 5/1

ቡልጋሪያ፣ 9/15

ተአምራዊ ፈውስ ያከናውናሉ? 10/1

ንቁ መሆን (ፊንላንድ)፣ 7/15

አምላክን ለማገልገል ጊዜው አላለፈም (ስፔን)፣ 12/15

ከአፍሪካ የተገኙ ተሞክሮዎች፣ 3/1

“ከይሖዋ ጋር ተቀራርባችሁ ኑሩ!” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 3/1

ወጣቶችን የሚረዳ ጠቃሚ መሣሪያ (የወጣቶች ጥያቄ፣ ጥራዝ 2)፣ 2/15

ዓመታዊ ስብሰባ፣ 6/15

የመታሰቢያው በዓል፣ 3/1

የመንግሥት አዳራሾች፣ 5/1

‘የሰዎችን ልብ ለመንካት አስችሎኛል’ (ለሰዎች ሁሉ ቡክሌት)፣ 10/15

‘የይሖዋ መባ’ (መዋጮዎች)፣ 11/15

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 2/1, 8/1

ይምጡና ይጎብኙ! (ቤቴሎች)፣ 8/15

ደቡብ አፍሪካ፣ 6/1

ግሬኔዳ፣ 9/1

ፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ 3/1

የጥናት ርዕሶች

ለእውነተኛው አምልኮ ቅንዓት ይኑራችሁ፣ 12/15

ለዛ ያለው አነጋገር ከሌሎች ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖረን ያደርጋል፣ 6/15

ለይሖዋ ዘምሩ! 12/15

‘መሪያችሁ አንድ እሱም ክርስቶስ ነው፣’ 9/15

‘መንፈሱና ሙሽራይቱ “ና!” እያሉ ነው፣’ 2/15

መንፈሳዊ ነገሮች ላይ በማተኮር እረፍት አግኙ፣ 6/15

መንፈስ ቅዱስ የይሖዋን ዓላማ በማስፈጸም ረገድ የሚጫወተው ሚና፣ 4/15

“መንፈስ . . . የአምላክን ጥልቅ ነገሮች ይመረምራል፣” 7/15

መጠመቅ ያለብን በማንና በምን ስም ነው? 3/15

“ምን ዓይነት ሰዎች መሆን እንዳለባችሁ ልታስቡበት ይገባል!” 7/15

ራስህን ለይሖዋ መወሰን ያለብህ ለምንድን ነው? 1/15

ቁጣችሁን በመቆጣጠር ‘ምንጊዜም ክፉውን አሸንፉ፣’ 6/15

በመንፈስ በመመላለስ ራስህን ስትወስን ከገባኸው ቃል ጋር ተስማምተህ ኑር፣ 3/15

በታላቁ መንፈሳዊ የመከር ሥራ የተሟላ ተሳትፎ ይኑራችሁ፣ 7/15

በአምላክ መንፈስ በሚመራው ንጉሥ አማካኝነት የሚገኘውን በረከት እጨዱ! 12/15

በዛሬው ጊዜ እየገዛ ያለው መሪያችን፣ 9/15

ቤዛው የሚያድነን እንዴት ነው? 8/15

ንጹሕ አቋማችንን ጠብቀን እንመላለስ! 11/15

አንድ መንጋ አንድ እረኛ፣ 3/15

አንድነት እውነተኛውን አምልኮ ለይቶ ያሳውቃል፣ 9/15

ኢየሱስ የአምላክ ጽድቅ ጎልቶ እንዲታይ ያደረገው እንዴት ነው? 8/15

እርዳታ ለማግኘት የሚጮኹትን የሚታደገው ማነው? 8/15

እናንት ሴቶች፣ ለራስነት ሥልጣን መገዛት ያለባችሁ ለምንድን ነው? 5/15

እናንት ወንዶች፣ ለክርስቶስ ራስነት ትገዛላችሁ? 5/15

እናንት ወጣቶች—ሕይወታችሁን እንዴት ልትጠቀሙበት አስባችኋል? 11/15

እናንት ወጣቶች—በአምላክ ቃል ተመሩ፣ 11/15

እናንት ወጣቶች—የእኩዮቻችሁን ተጽዕኖ ተቋቋሙ፣ 11/15

እናንት ወጣቶች ይሖዋን ለማገልገል ያላችሁ ፍላጎት እያደገ ይሂድ፣ 4/15

እውነተኛ የክርስቶስ ተከታይ መሆንህን አስመሥክር፣ 1/15

ከሁሉ በሚሻለው የሕይወት መንገድ ላይ መጓዛችሁን ቀጥሉ! 2/15

ከሁሉ አስቀድማችሁ ‘የአምላክን ጽድቅ’ መፈለጋችሁን ቀጥሉ፣ 10/15

ከንቱ ነገር ከማየት ዓይናችሁን መልሱ! 4/15

ክርስቲያናዊ ስብሰባዎች የሚንጹ እንዲሆኑ አስተዋጽኦ ታደርጋላችሁ? 10/15

ክርስቲያኖች ያላቸው አንድነት አምላክን ያስከብራል፣ 9/15

ክርስቶስን ሙሉ በሙሉ እየተከተላችሁት ነው? 4/15

ወንድሞች፣ ለመንፈስ ብላችሁ በመዝራት ለኃላፊነት ለመብቃት ተጣጣሩ! 5/15

“የመንፈስን ሰይፍ” ውጤታማ በሆነ መንገድ ተጠቀሙበት፣ 2/15

የሰይጣን አገዛዝ እንደማይሳካ የተረጋገጠ ነው፣ 1/15

‘የአምላክን ቃል በድፍረት ተናገሩ፣’ 2/15

የእምነት ባልንጀሮቻችሁን ለማክበር ቀዳሚ ናችሁ? 10/15

የይሖዋ ቀን ምን ይገልጣል? 7/15

የይሖዋን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ፣ 5/15

የይሖዋን በረከት ከልብ ፈልጉ፣ 9/15

የይሖዋ ንብረት መሆን ጸጋ ነው፣ 1/15

“የይሖዋን አስተሳሰብ ያወቀ ማን ነው?” 10/15

የይሖዋ አገዛዝ ትክክለኛ መሆኑ ተረጋገጠ! 1/15

“የፍቅራዊ ደግነት ሕግ” አንደበታችሁን እንዲቆጣጠረው ፍቀዱ፣ 8/15

ይሖዋ ሉዓላዊ ጌታችን ነው! 11/15

“ይበልጥ ተቀባይነት ያለው ጊዜ አሁን ነው፣” 12/15

ጉባኤውን ማነጻችሁን ቀጥሉ፣ 6/15

ጥበቃ ለማግኘት ከአምላክ ሕዝቦች አትራቅ፣ 6/15

‘ጻድቃን እንደ ፀሐይ ደምቀው ያበራሉ፣’ 3/15

ይሖዋ

ሁሉም ሰው አምላክን ለማወቅ እኩል አጋጣሚ አለው? 8/1

ለሰዎች የዘላለም ሕይወት ስጦታ የሰጠው ለምንድን ነው? 1/1

ልባቸው የተሰበረ ሰዎችን ጩኸት ይሰማል፣ 11/15

ልብን ያውቃል፣ 12/1

‘ልብን ያያል፣’ 3/1

“ልጅሽን ውሰጂ” (ትንሣኤ ያገኘ ልጅ)፣ 8/1

መልካም ነገር ያያል፣ 7/1

“መንግሥትህ በፊቴ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል” (ዳዊት)፣ 4/1

መጀመሪያ አለው? 7/1

ስሙ በግብፃውያን ቤተ መቅደስ ውስጥ ተገኘ፣ 5/1

በከነዓናውያን ላይ ጦርነት አወጀ፣ 1/1

ታማኝነት፣ 6/1

ነፃ ምርጫ በመስጠት አክብሮናል፣ 9/1

አምላክ ትቶን ይሆን? 5/1

አምላክን በስም ልታውቀው ትችላለህ? 7/1

አምላክ አያዳላም፣ 9/1

እንደ አባትህ አድርገህ ትመለከተዋለህ? 2/15

“ከፈለግኸው ታገኘዋለህ፣” (1ዜና 28:9)፣ 11/1

‘የተሰበረና የተዋረደ ልብ’ ያላቸው ሰዎች ምሕረት በሚፈልጉበት ጊዜ፣ 5/1

የገባውን ቃል ይጠብቃል፣ 1/1

ይሖዋ እንዲጠይቅህ ትፈቅድለታለህ? 4/15

ይጸጸታል? 2/1

“ደኅንነትህ” እንዲጠበቅ ይፈልጋል፣ 4/15

“ጸሎትን የሚሰማ፣” 10/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ