የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 1/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 1/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ጥር 15, 2011

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ከየካቲት 28, 2011–መጋቢት 6, 2011

‘የይሖዋን ስም መጠጊያችሁ አድርጉት’

ገጽ 3

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 49, 14

ከመጋቢት 7-13, 2011

ጋብቻን ከአምላክ እንደተገኘ ስጦታ በመቁጠር አክብሩት

ገጽ 13

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 36, 40

ከመጋቢት 14-20, 2011

ነጠላነታችሁን በጥበብ ተጠቀሙበት

ገጽ 17

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 26, 53

ከመጋቢት 21-27, 2011

መንፈስ ቅዱስ ፈተናዎችን ለመወጣትና የተስፋ መቁረጥ ስሜትን ለማሸነፍ ኃይል ይሰጠናል

ገጽ 22

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 54, 17

ከመጋቢት 28, 2011–ሚያዝያ 3, 2011

መንፈስ ቅዱስ ማንኛውንም መከራ ለማሸነፍ ኃይል ይሰጠናል

ገጽ 26

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 49, 17

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕስ 1 ከገጽ 3-7

በዚህ አስቸጋሪ ጊዜ መጠጊያ ማግኘት የምንችለው ከየት ነው? የአምላክ ቃል፣ የይሖዋን ስም መጠጊያችን ማድረግ እንደምንችል ይናገራል። ይህ ርዕስ በአሁኑ ጊዜም ሆነ ‘ታላቁ የይሖዋ ቀን’ በሚመጣበት ጊዜ ጥበቃ ማግኘት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ይገልጻል። በተጨማሪም የ2011⁠ን የዓመት ጥቅስ ያብራራል።

የጥናት ርዕሶች 2, 3 ከገጽ 13-21

ጋብቻም ሆነ ነጠላነት ከአምላክ የተገኙ ስጦታዎች ናቸው፤ ሁለቱም የሚያስገኙት በረከት አለ። ያገባንም ሆንን ያላገባን እነዚህን ስጦታዎች ከፍ አድርገን መመልከት ያለብን ለምን እንደሆነና ይህንንም ማሳየት የምንችለው እንዴት እንደሆነ በእነዚህ የጥናት ርዕሶች ላይ ይብራራል።

የጥናት ርዕሶች 4, 5 ከገጽ 22-30

ራሳችንን ለይሖዋ ስንወስን የገባነውን ቃል ለመፈጸም የአምላክ እርዳታ ያስፈልገናል። እነዚህ የጥናት ርዕሶች ፈተናዎችን ለመወጣት፣ የተስፋ መቁረጥ ስሜትን ለማሸነፍ፣ ስደትን ለመቋቋም እንዲሁም የእኩዮችን ተጽዕኖ ለማሸነፍና የሚደርሱብንን መከራዎች በጽናት ለመወጣት መንፈስ ቅዱስ እንዴት እንደሚረዳን ያብራራሉ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

7 የአምላክ ስም በሸለቆ ውስጥ

9 በመከራ ውስጥ እያለሁም ይሖዋን የማገልገል መብት በማግኘቴ አመስጋኝ ነኝ

31 ይሖዋ ባደረገልህ ነገሮች ላይ አሰላስል

[በገጽ 2 ላይ የሚገኝ የሥዕል ምንጭ]

© Stähli Rolf A/age fotostock

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ