የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w11 12/15 ገጽ 32
  • የ2011 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2011 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • የጥናት ርዕሶች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
w11 12/15 ገጽ 32

የ2011 መጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ለታዳጊ ወጣቶች፣ 1/1, 3/1, 5/1, 7/1, 9/1, 11/1

ኦሊቬታ—‘ትሑት የሆነው ተርጓሚ፣’ 9/1

የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 2/1, 4/1, 5/1, 7/1, 8/1, 10/1, 11/1

የተጻፈው መቼ ነው?፣ 6/1

የአምላክ ቃል ያስደስትሃል? 5/15

የግሪክኛ ቅዱሳን መጻሕፍትን ከጻፉት መካከል በጴንጤቆስጤ ዕለት የነበሩት የትኞቹ ናቸው? 12/1

ዘሞራ ትክክለኛ ትርጉም ለማዘጋጀት ያደረገው ጥረት፣ 12/1

ጊዜያት የሚከፋፈሉት እንዴት ነበር? 5/1

ፍጻሜያቸውን ያገኙ ስድስት የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች፣ 5/1

ኢየሱስ ክርስቶስ

ስለ መሲሑ የሚናገሩት ትንቢቶች ምን ያህል ናቸው? 8/15

“አንተው ራስህ ተናገርከው” የሚለው አባባል፣ 6/1

ኢየሱስ ክርስቶስ ማን ነው? 3/1

የመጣው ከየት ነው? ሕይወቱ ምን ይመስላል? ለምን ሞተ? 4/1

የሞተው በመስቀል ላይ ነው? 3/1

የተሰቀለበት ሰዓት፣ 11/15

የፍርድ ሂደት፣ 4/1

ፍጹም መሪያችን የሆነውን ክርስቶስን መከተል፣ 5/15

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

‘ለመውደድም ለመጥላትም ጊዜ አለው፣’ 12/1

ልጄ ለመጠመቅ ደርሷል? 6/15

ልጅ መውለድ በትዳር ላይ የሚያመጣው ለውጥ፣ 5/1

ልጆቻችሁን አስተምሩ፣ 2/1, 4/1, 6/1, 8/1, 10/1, 12/1

ልጆች ሰው አክባሪ እንዲሆኑ ማሠልጠን፣ 2/15

ሐቀኝነት በጎደለው ዓለም ሐቀኛ መሆን፣ 4/15

ሕመም ደስታህን እንዲሰርቅብህ አትፍቀድ፣ 12/15

‘መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል፣’ 2/15

“ምንጊዜም ነቅቶ መጠበቅ፣” 10/15

‘ስኬታማ’ መሆን የሚቻለው እንዴት ነው? 6/15

ቀረጥ፣ 9/1

በልጆች ልብ የሥነ ምግባር እሴቶችን መትከል፣ 2/1

ባለትዳሮች መንፈሳዊነታችሁን ለማሳደግ በጋራ ጥረት አድርጉ፣ 11/1

ቤተሰብ ደስተኛ መሆን የሚችለው እንዴት ነው? 10/1

ትዳርን ዘላቂ የሚያደርገው ምንድን ነው? 2/1

አምላክ እንደሚመራን የሚያሳየውን ማስረጃ አስተውል፣ 4/15

አስቸጋሪ ሁኔታ ሲያጋጥም እንደ ፊንሐስን ዓይነት እርምጃ መውሰድ፣ 9/15

አብረን ሐሴት እናድርግ! 10/15

ኢንተርኔት መጠቀም፣ 8/15

ከመጽሐፍ ቅዱስና ከግል ችግራችን ጋር በተያያዘ ጥያቄ ሲኖረን፣ 10/15

ከወንድ ልጅህ ጋር ያለህ ጓደኝነት እንዲቀጥል ማድረግ፣ 11/1

ወላጆች ልጆቻቸውን ስለ ፆታ ማስተማር አለባቸው? 11/1

የቤተሰብ አምልኮ፣ 8/15

የትዳር ጓደኛን በአክብሮት መያዝ፣ 8/1

የእምነት ባልንጀሮቻችንን ፈጽሞ ችላ አለማለት፣ 3/15

የውሸት ምክንያት እያቀረቡ ራስን አለማታለል፣ 3/15

ያሉህን በረከቶች ታደንቃለህ? 2/15

ይሖዋ ባደረገልህ ነገሮች ላይ አሰላስል፣ 1/15

ጥረት ቢደረግለት አያስቆጭም! (የቤተሰብ አምልኮ)፣ 2/15

ጥሩ ጓደኞች መምረጥ የሚቻለው እንዴት ነው? 12/1

የሕይወት ታሪኮች

“ለዘላለም የአካል ጉዳተኛ ሆኜ አልቀርም!” (ሣራ ቫን ደር ሞንድ)፣ 11/15

መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ—የብርታት ምንጭ የሆነኝ ልማድ (ሞርሶ ለርዎ)፣ 9/15

ማስተካከያዎችን መቀበል የሚክስ ነው (ጄምስ ቶምፕሰን)፣ 12/15

ሞትን እፈራ ነበር—አሁን ግን ‘ሕይወት እንደሚትረፈረፍልኝ’ ተስፋ አለኝ (ፕዬሮ ጋቲ)፣ 7/15

በመከራ ውስጥ ይሖዋን ማገልገል (ማርቼ ደ ዮንግ ቫን ደን ሆቨል)፣ 1/15

በተሽከርካሪ እየዞርኩ ለመኖር የነበረኝ ምኞት (ዞያ ዲሚትሮቫ)፣ 6/1

ብዙ ጥሩ ነገሮችን አግኝቻለሁ (አርተር ቦኖ)፣ 4/15

እንደ ዮፍታሔ ልጅ መሆን (ጆአና ሶንስ)፣ 12/1

ይሖዋን ማገልገል ታላቅ ደስታ አስገኝቶልኛል (ፍሬድ ራስክ)፣ 10/15

“ግሩም የበላይ ተመልካችና ጥሩ ወዳጅ” (ጆን ባር)፣ 5/15

የተለያዩ ርዕሶች

ለአምላክ ሕዝብ ጥብቅና ቆማለች (አስቴር)፣ 10/1

ለዘላለም መኖር አሰልቺ አይሆንም? 5/1

ለይሖዋ እንደ ልቡ የሆነለት ሰው፣ 9/1

ሐዋርያት በትር እንዲይዙና ጫማ እንዲያደርጉ ተነግሯቸው ነበር? 3/15

“መውጊያውን መራገጥ” (ሥራ 26:14)፣ 8/1

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ፆታ ሥነ ምግባር ምን ይላል? 11/1

ሙሴ በአሮን ልጆች ላይ የተቆጣው ለምንድን ነው? (ዘሌ 10:16-20)፣ 2/15

‘ማርና ወተት የምታፈሰው ምድር፣’ 3/1

ምሽት ላይ ሰዓት መቁጠር፣ 8/1

ምድር በ2012 ትጠፋ ይሆን? 12/1

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት “የቅዱስ ጴጥሮስ ተተኪ” ናቸው? 8/1

ሰለሞን ከሊባኖስ እንጨት ያስመጣው ለምንድን ነው? 2/1

ሰይጣን በእባብ የተጠቀመው ለምንድን ነው? 1/1

“ቀይ ማግ፣” 12/1

ቁማር፣ 3/1

ቃርሚያ፣ 2/1

ቄሳር የሚለው መጠሪያ ምን ያመለክታል? 7/1

በርባን፣ 4/1

በቤተ መቅደስ ለሚከናወነው አገልግሎት ገንዘብ ይገኝ የነበረው እንዴት ነው? 11/1

በቤተ መቅደስ ውስጥ የነበሩ ገንዘብ መንዛሪዎች፣ 10/1

በእስራኤል፣ በበጋ ወቅቶች ውኃ ማግኘት፣ 1/1

በጥንታዊ ማኅተሞች ላይ ያሉ ስሞች፣ 5/1

ተስፋ የሚያስቆርጡ ነገሮች ቢኖሩም ጸንቷል (ሳሙኤል)፣ 1/1

ታማኝ ክርስቲያኖች በሙሉ ወደ ሰማይ ይሄዳሉ? 6/1

ትልቅ ቦታ ለሚሰጠው ቀን ተዘጋጅተሃል? 2/1

ትርጉም ያለው ሕይወት መምራት፣ 7/1

ትንቢትን መተርጎም የሚችለው ማን ነው? 12/1

ናቡከደነፆር ያከናወናቸው የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ 11/1

አምላኩ አጽናንቶታል (ኤልያስ)፣ 7/1

“አምናለሁ” (ማርታ)፣ 4/1

አርማጌዶን ምንድን ነው? 9/1

አብራም ይኖርበት የነበረው ቤት፣ 1/1

አብርሃም ግመሎች ነበሩት? 6/15

ኢየሩሳሌም የጠፋችው መቼ ነው? 10/1, 11/1

ኢየሱስ በተገደለበት መንገድ የሚያስቀጣው ምን ዓይነት ወንጀል ነው? 4/1

ኢዩ ንጹሑን አምልኮ ደግፏል፣ 11/15

ኤደን ገነት፣ 1/1

እንደ አቅም መኖር፣ 6/1

እውነተኛውን ሃይማኖት ለይቶ ማወቅ፣ 8/1

“እጅግ የበዙ ሴቶች” (መክ 2:8 የ1954 ትርጉም)፣ 3/15

“ከቄሳር ቤተሰብ የሆኑት” (ፊልጵ 4:22)፣ 3/1

ዓለምን እየገዛ ያለው ማን ነው? 9/1

የመልካሚቱ ምድር ‘ሰባት ምርቶች፣’ 9/1

የመታደስ በዓል (ዮሐ 10:22)፣ 9/1

“የመንግሥቱ ምሥራች፣” 3/1

የምሥራቅ እስያ ሰው በጥንቷ ጣሊያን፣ 1/1

የሞቱ ሰዎች ተስፋ፣ 6/1

የተፈጥሮ አደጋዎች—የአምላክ ቁጣ ናቸው? 12/1

የአምላክ መንግሥት ምንድን ነው? 7/1

የአምላክ መንግሥት በሰዎች ልብ ውስጥ ያለ ሁኔታ ነው? 3/1

የአይሁድ ሃይማኖታዊ መሪዎች ተራውን ሕዝብ የሚመለከቱት እንዴት ነበር? 7/1

የወይራ ዛፍ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ለምንድን ነው? 10/1

የዋርሳነት ግዴታ፣ 3/1

የጨቅላ ሕፃናት ጥምቀት፣ 10/1

ድህነት የሚወገደው እንዴት ነው? 6/1

ገሃነም እሳታማ ማሠቃያ ስፍራ ነው? 4/1

ገንዘብ (በጥንት ዘመን)፣ 5/1

“ጥቅልሎቹን በተለይም ብራናዎቹን አምጣልኝ፣” 6/15

ጴጥሮስ በቆዳ ፋቂው ቤት ማረፉ፣ 6/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ለመደሰት የሚያበቃ ምክንያት (ድርጅት)፣ 3/15

ለስማቸው ጥብቅና ቆሙ (ሩሲያ)፣ 5/1

ቀለል ባለ እንግሊዝኛ የተዘጋጀ እትም (መጠበቂያ ግንብ መጽሔት)፣ 7/15

በሩሲያ የሚካሄዱ የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 3/1

በዓመታዊው የአገልግሎት ሪፖርት ላይ የሚወጡ አኃዞች፣ 8/15

“አክብሮት ሊቸረው የሚገባ የተቃውሞ ድምፅ” (ናዚ ጀርመን)፣ 10/1

ከ . . . የተላከ ደብዳቤ፣ 3/1, 6/1, 9/1, 12/1

ዓመታዊ ስብሰባ፣ 8/15

‘የልግስና ስጦታ ለመስጠት የሚያስችል መብት’ (መዋጮዎች)፣ 11/15

የሕክምና እርዳታ ይቀበላሉ? 2/1

“የአምላክ መንግሥት ይምጣ!” የአውራጃ ስብሰባዎች፣ 6/1

የጊልያድ ምረቃ፣ 2/1, 8/1

የፍርድ ቤት ክርክሩ በድል ተቋጨ! (ሩሲያ)፣ 7/15

የጥናት ርዕሶች

ሁሉም ሰው የሚያስፈልገው ምሥራች፣ 6/15

ለይሖዋ የምናቀርበውን አገልግሎት በቁም ነገር ተመልከቱት፣ 4/15

ሕይወትንና ሰላምን እንድታገኙ እንደ መንፈስ ፈቃድ ተመላለሱ፣ 11/15

መሲሑን አገኙት! 8/15

መንፈስ ቅዱስ ማንኛውንም መከራ ለማሸነፍ ኃይል ይሰጠናል፣ 1/15

መንፈስ ቅዱስ በፍጥረት ሥራ ላይ የነበረው ድርሻ! 2/15

መንፈስ ቅዱስ ፈተናዎችን ለመወጣትና የተስፋ መቁረጥ ስሜትን ለማሸነፍ ኃይል ይሰጠናል፣ 1/15

መጨረሻው በቀረበ መጠን በይሖዋ ታመኑ፣ 3/15

ሩጫውን በጽናት ሩጡ፣ 9/15

“ሽልማቱን እንድታገኙ . . . ሩጡ፣” 9/15

በሕይወትህ ውስጥ ከሁሉ የላቀውን ቦታ የምትሰጠው ለማን ነው? 5/15

‘በመካከላችሁ በትጋት እየሠሩ ያሉትን አክብሯቸው፣’ 6/15

በሙሉ ልብህ ጽድቅን ውደድ፣ 2/15

“በራስህ ማስተዋል አትደገፍ፣” 11/15

በሰላም ለመኖር ጥረት አድርጉ፣ 8/15

በአምላክ መንፈስ መመራት—በመጀመሪያው መቶ ዘመንና በዛሬው ጊዜ፣ 12/15

በአምላክ መንፈስ መመራት ያለብን ለምንድን ነው? 12/15

በአምላክ መንፈስ የተመሩ በጥንት ዘመን የነበሩ ታማኝ አገልጋዮች፣ 12/15

“በአደራ የተሰጣችሁን የአምላክ መንጋ ጠብቁ፣” 6/15

በዚህ ክፉ ዓለም ውስጥ “ጊዜያዊ ነዋሪ” ሆኖ መኖር፣ 11/15

በይሖዋ ሙሉ በሙሉ መታመን የደኅንነት ስሜት እንዲያድርብን ያደርጋል፣ 5/15

ነጠላነታችሁን በጥበብ ተጠቀሙበት፣ 1/15

ነጠላነትንና ትዳርን አስመልክቶ የተሰጠ ጥበብ ያዘለ ምክር፣ 10/15

አምላክ ለእኛ ያለውን ፍቅር አሳይቷል፣ 6/15

አምላክን የሚያስከብር ውሳኔ አድርጉ፣ 4/15

እንደ ኤርምያስ በንቃት ተጠባበቁ፣ 3/15

ክርስቲያን ቤተሰቦች ‘ነቅታችሁ ኑሩ፣’ 5/15

ክርስቲያን ቤተሰቦች “ዝግጁ ሆናችሁ ጠብቁ፣” 5/15

ወንድሞች ለኃላፊነት እንዲጣጣሩ አሠልጥኗቸው፣ 11/15

ወንዶች መንፈሳዊ እድገት እንዲያደርጉ እርዷቸው፣ 11/15

ወደ አምላክ እረፍት ገብተሃል? 7/15

ዓመፅን ትጠላለህ? 2/15

ዝግጁ ሁኑ! 3/15

የመሲሑን መምጣት ይጠባበቁ ነበር፣ 8/15

“የመንፈስ ፍሬ” አምላክን ያስከብራል፣ 4/15

“የመጽናናት ሁሉ አምላክ” በሆነው በይሖዋ ታመኑ፣ 10/15

የምትመርጡት መዝናኛ ጠቃሚ ነው? 10/15

የአምላክ መንፈስ እንዲመራችሁ ትፈቅዳላችሁ? 4/15

የአምላክ እረፍት ምንድን ነው? 7/15

‘የአምላክ ጥበብ እንዴት ጥልቅ ነው!’ (ሮም 11)፣ 5/15

የአምላክን ሞገስ ማግኘት ወደ ዘላለም ሕይወት ይመራል፣ 2/15

የዓለምን መንፈስ ሳይሆን የአምላክን መንፈስ ተቀበሉ፣ 3/15

‘የይሖዋን ስም መጠጊያችሁ አድርጉት፣’ 1/15

የይሖዋን ግልጽ ማስጠንቀቂያዎች ሰምተህ እርምጃ ትወስዳለህ? 7/15

የይሖዋን ፍቅራዊ አመራር ትከተላለህ? 7/15

‘ያዘኑትን አጽናኑ፣’ 10/15

ይሖዋ—“ሰላም የሚሰጠው አምላክ፣” 8/15

ይሖዋ ያውቃችኋል? 9/15

ይሖዋን ድርሻህ አድርገኸዋል? 9/15

ድርሻዬ ይሖዋ ነው፣ 9/15

ጋብቻን ከአምላክ እንደተገኘ ስጦታ በመቁጠር አክብሩት፣ 1/15

ጥሩ አርዓያም የማስጠንቀቂያ ምሳሌም ሊሆነን የሚችል ሰው፣ 12/15

ይሖዋ

ለምድር ያለው ዓላማ፣ 4/1

ልጆች ምን መማር ይኖርባቸዋል? 8/1

ሕጎች የሚጠቅሙን እንዴት ነው? 11/1

በእርግጥ ስለ አንተ ያስባል? 1/1

አምላክ ማን ነው? 2/1

አምስት ውሸቶች ተጋለጡ! 10/1

አንድ የተወሰነ መኖሪያ አለው? 8/1

አንድን ዘር ከሌላው አስበልጦ ይመለከታል? 7/1

አዳምና ሔዋን እንደሚሳሳቱ ያውቅ ነበር? 1/1

አጽናፈ ዓለም የሚተዳደርበት ሕግ፣ 7/1

እስራኤላውያንን ድርጭት የመገባቸው ለምንድን ነው? 9/1

ከአምላክ ቃል መማር ያለብን ለምንድን ነው? 1/1

ክፋትና መከራ እንዲኖር የፈቀደው ለምንድን ነው? 5/1

ወደ አምላክ ቅረብ፣ 1/1, 2/1, 3/1, 4/1, 5/1, 6/1, 7/1, 8/1, 9/1, 10/1, 11/1, 12/1

የአምላክ ስም በሸለቆ ውስጥ (ስዊዘርላንድ)፣ 1/15

ዲያብሎስን የፈጠረው አምላክ ነው? 3/1

ድርጅት አለው? 6/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ