የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w12 11/1 ገጽ 24-25
  • መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ትምህርት 4
    መጽሐፍ ቅዱስ መማሪያዬ
  • ፈገግታ—ብዙ ጥቅም ያስገኝልሃል!
    ንቁ!—2000
  • ዝናብ በመኖሩ አመስጋኝ ሁን
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ሁሉንም ነገሮች የሠራው ፈጣሪ
    ከታላቁ አስተማሪ ተማር
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
w12 11/1 ገጽ 24-25

[[በገጽ 24 ላይ የሚገኝ ሥዕል]
መጽሐፍ ቅዱስን መማሪያዬ

3 ዓመትና ከዚያ በታች

[በገጽ 24 ላይ የሚገኝ ሥዕል]

“አቤት ዝናቡ!” አለች

ሚጣ እያለቀሰች።

“መቼ ነው የሚያቆመው?”

ብላም አሰበች።

[በገጽ 24 ላይ የሚገኝ ሥዕል]

በድንገት ግን

ፀሐይዋ ብቅ አለች!

ዝናቡ አቆመ፣

ሚጣም ተደሰተች!

[በገጽ 25 ላይ የሚገኝ ሥዕል]

በደስታ እየቦረቀች

ወደ ደጅ ስትወጣም፣

አንድ ነገር አየች

በጣም የሚያስገርም!

እየተደነቀች ሚጣ እንዲህ አለች፦

“ለካስ አበባ የሚበቅለው

አምላክ ዝናብ ሲያዘንብ ነው!”

ለወላጆች የተሰጠ መመሪያ

ልጃችሁ ከሥዕሉ ላይ የሚከተሉትን ማግኘት ይችላል?

  • መስኮት

  • ሚጣ

  • አበቦች

  • ወፍ

  • ዛፍ

ልጃችሁ የተደበቁትን ነገሮች ማግኘት ይችላል?

  • ጥንዚዛ

  • አውሮፕላን

የሐዋርያት ሥራ 14:17ን አንብቡ። ይሖዋ ዝናብን የፈጠረው ለምንድን ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ