የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w13 4/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
w13 4/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሚያዝያ 15, 2013

© 2013 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania. All rights reserved.

የጥናት እትም

ሰኔ 3-9, 2013

መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ የተሟላ ጥቅም አግኝ

ገጽ 7 • መዝሙሮች፦ 37, 48

ሰኔ 10-16, 2013

የአምላክን ቃል በመጠቀም ራስህንም ሆነ ሌሎችን እርዳ

ገጽ 12 • መዝሙሮች፦ 37, 47

ሰኔ 17-23, 2013

“ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ” እወቁ

ገጽ 22 • መዝሙሮች፦ 42, 44

ሰኔ 24-30, 2013

‘አትታክቱ’

ገጽ 27 • መዝሙሮች፦ 54, 18

የጥናት ርዕሶች

▪ መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ የተሟላ ጥቅም አግኝ

▪ የአምላክን ቃል በመጠቀም ራስህንም ሆነ ሌሎችን እርዳ

ጳውሎስ “የአምላክ ቃል ሕያውና ኃይለኛ ነው” ሲል ጽፏል። (ዕብ. 4:12) ይሁንና ይህ ኃይል ሊጠቅመን የሚችለው አምላክ በመንፈስ መሪነት ያስጻፈውን ቃሉን ካጠናንና ትምህርቱን በተግባር ካዋልን ብቻ ነው። እነዚህ የጥናት ርዕሶች ውጤታማ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ማድረግ የሚቻለው እንዴት እንደሆነና ከዚህ የሚገኘው ጥበብ በአገልግሎታችንና በሕይወታችን ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራሉ።

▪ “ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ” እወቁ

▪ ‘አትታክቱ’

አስደናቂ የሆነው የአምላክ ጽንፈ ዓለማዊ ድርጅት ክፍል መሆናችን ትልቅ መብት ነው። ታዲያ በዛሬው ጊዜ ድርጅቱ እያከናወነ ካለው ነገር ጋር በተሟላ ሁኔታ መተባበር የምንችለው እንዴት ነው? ከይሖዋ ድርጅት ጋር እኩል ለመራመድና ላለመታከት ምን ሊረዳን ይችላል? ሁለቱ የጥናት ርዕሶች እነዚህን ጥያቄዎች ያብራራሉ።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ሜክሲኮ

17 በአርክቲክ ክልል አቅራቢያ ለአምስት አሥርተ ዓመታት የዘለቀ የሙሉ ጊዜ አገልግሎት

32 ይህን ያውቁ ኖሯል?

ሽፋኑ፦ በአብዛኞቹ ጉባኤዎች ውስጥ ያሉ ወንድሞች ለስብከቱ ሥራ የሚገናኙት ጠዋት 1:30 አሊያም ከዚያ ቀደም ብለው ነው። በመንገድ ላይ ለሚያገኙት ሰው ለመመሥከር ሁሉንም አጋጣሚ ይጠቀማሉ

ኔፓል

የሕዝብ ብዛት

26,620,809

አስፋፊዎች

1,667

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች

3,265

[በገጽ 2 ላይ የሚገኝ ግራፍ]

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ