የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w14 5/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
w14 5/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ግንቦት 15, 2014

© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ሐምሌ 7-13, 2014

‘ለእያንዳንዱ ሰው መልስ መስጠት’ ያለብን እንዴት ነው?

ገጽ 6 • መዝሙሮች፦ 44, 45

ሐምሌ 14-20, 2014

በአገልግሎታችሁ ወርቃማውን ሕግ ተግባራዊ አድርጉ

ገጽ 11 • መዝሙሮች፦ 25, 44

ሐምሌ 21-27, 2014

ይሖዋ ነገሮችን በተደራጀ መልክ የሚያከናውን አምላክ ነው

ገጽ 21 • መዝሙሮች፦ 43, 53

ሐምሌ 28, 2014–ነሐሴ 3, 2014

ከይሖዋ ድርጅት ጋር ወደፊት እየተጓዝክ ነው?

ገጽ 26 • መዝሙሮች፦ 45, 27

የጥናት ርዕሶች

▪ ‘ለእያንዳንዱ ሰው መልስ መስጠት’ ያለብን እንዴት ነው?

▪ በአገልግሎታችሁ ወርቃማውን ሕግ ተግባራዊ አድርጉ

አንዳንድ ጊዜ በአገልግሎት ላይ አስቸጋሪ የሆኑ ጥያቄዎች እንጠየቃለን። ከእነዚህ ርዕሶች የመጀመሪያው፣ አሳማኝ መልስ መስጠት የምንችልባቸውን ሦስት ዘዴዎች ይጠቁማል። (ቆላ. 4:6) ሁለተኛው ርዕስ ደግሞ ኢየሱስ በ⁠ማቴዎስ 7:12 ላይ የተናገረውን ሐሳብ ከስብከት ሥራችን ጋር በተያያዘ እንዴት ተግባራዊ ማድረግ እንደምንችል ያብራራል።

▪ ይሖዋ ነገሮችን በተደራጀ መልክ የሚያከናውን አምላክ ነው

▪ ከይሖዋ ድርጅት ጋር ወደፊት እየተጓዝክ ነው?

ይሖዋ ምንጊዜም ሕዝቡን ሲያደራጅ ቆይቷል። በእነዚህ ሁለት ርዕሶች ውስጥ ይሖዋ፣ ሕዝቦቹ እንደመሆናችን ከእኛ ምን እንደሚጠብቅ ይብራራል። በተጨማሪም በዛሬው ጊዜ እየተጠቀመበት ላለው ድርጅት ምንጊዜም ታማኝ መሆናችን አስፈላጊ የሆነው ለምን እንደሆነ እንመለከታለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ‘የእኔ ምግብ የአምላክን ፈቃድ መፈጸም ነው’

16 የይሖዋ እርዳታ ፈጽሞ አልተለየኝም

31 ከታሪክ ማኅደራችን

ሽፋኑ፦ በመንገድ ዳር ባለ የዓሣ ገበያ መስበክ። በዚህች ደሴት ላይ ከ20 በላይ ቋንቋዎች ይነገራሉ

ሳይፓን

የሕዝብ ብዛት

48,220

አስፋፊዎች

201

የዘወትር አቅኚዎች

32

ረዳት አቅኚዎች

76

በ2013 በመታሰቢያው በዓል ላይ የተገኙ 570 ሰዎች ነበሩ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ