የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w14 6/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት እትም
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
w14 6/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ሰኔ 15, 2014

© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት እትም

ነሐሴ 4-10, 2014

‘አምላክህን ይሖዋን ውደድ’

ገጽ 12 • መዝሙሮች፦ 3, 32

ነሐሴ 11-17, 2014

“ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ”

ገጽ 17 • መዝሙሮች፦ 25, 3

ነሐሴ 18-24, 2014

ደካሞችን የምትመለከቱት በይሖዋ ዓይን ነው?

ገጽ 23 • መዝሙሮች፦ 35, 50

ነሐሴ 25-31, 2014

ሌሎች ያላቸውን አቅም በተሟላ ሁኔታ እንዲጠቀሙበት እርዷቸው

ገጽ 28 • መዝሙሮች፦ 42, 50

የጥናት ርዕሶች

▪ ‘አምላክህን ይሖዋን ውደድ’

▪ “ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ”

እነዚህ የጥናት ርዕሶች ኢየሱስ የጠቀሳቸውን በሕጉ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ታላላቅ ትእዛዛት ያብራራሉ። ለመሆኑ ኢየሱስ ይሖዋን በሙሉ ልባችን፣ ነፍሳችን እና አእምሯችን መውደድ እንዳለብን ሲናገር ምን ማለቱ ነበር? ባልንጀራችንን እንደ ራሳችን እንደምንወድ ማሳየት የምንችለውስ እንዴት ነው?

▪ ደካሞችን የምትመለከቱት በይሖዋ ዓይን ነው?

▪ ሌሎች ያላቸውን አቅም በተሟላ ሁኔታ እንዲጠቀሙበት እርዷቸው

ደካማ እንደሆኑ የሚሰማቸውን የእምነት አጋሮቻችንን መርዳት የምንችለው እንዴት ነው? በዚህ ርዕስ ውስጥ ከሚብራሩት ነጥቦች አንዱ ይህ ነው። በተጨማሪም ወጣቶች ወይም በቅርብ የተጠመቁ ወንድሞች ያላቸውን አቅም በተሟላ ሁኔታ እንዲጠቀሙበት ልንረዳቸው የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 እድገት ለማድረግ “የእግርህን ጐዳና አስተካክል”

7 የአንባቢያን ጥያቄዎች

8 ትዳራቸው በፍቺ የፈረሰ የእምነት አጋሮቻችንን መርዳት—እንዴት?

22 ታስታውሳለህ?

ሽፋኑ፦ የይሖዋ ምሥክሮች ቦትስዋና ውስጥ በኦካቫንጎ ወንዝ ዳርቻ ምቡኩሹ ቋንቋ ለሚናገር አንድ ዓሣ አጥማጅ ምሥራቹን ሲሰብኩ

ቦትስዋና

የሕዝብ ብዛት

2,021,000

አስፋፊዎች

2,096

ጉባኤዎች

47

የ2013 የመታሰቢያው በዓል ተሰብሳቢዎች

5,735

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ