የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w15 2/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶች
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2015
w15 2/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

የካቲት 15, 2015

© 2015 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania

የጥናት ርዕሶች

ከሚያዝያ 6-12, 2015

ኢየሱስን በትሕትናውና በርኅራኄው ምሰሉት

ገጽ 5 • መዝሙሮች፦ 5, 25

ከሚያዝያ 13-19, 2015

ኢየሱስን በድፍረቱና በአስተዋይነቱ ምሰሉት

ገጽ 10 • መዝሙሮች፦ 30, 14

ከሚያዝያ 20-26, 2015

‘የይሖዋን ትምህርት’ እንዲቀበሉ ብሔራትን ማዘጋጀት

ገጽ 19 • መዝሙሮች፦ 44, 9

ከሚያዝያ 27, 2015–ግንቦት 3, 2015

ይሖዋ ዓለም አቀፉን የማስተማር ሥራችንን ይመራል

ገጽ 24 • መዝሙሮች፦ 45, 10

የጥናት ርዕሶች

▪ ኢየሱስን በትሕትናውና በርኅራኄው ምሰሉት

▪ ኢየሱስን በድፍረቱና በአስተዋይነቱ ምሰሉት

መጽሐፍ ቅዱስ የኢየሱስን ፈለግ በጥብቅ እንድንከተል ያበረታታናል። (1 ጴጥ. 2:21) ፍጽምና የጎደለን ሰዎች በመሆናችን የኢየሱስን ፍጹም ምሳሌ መከተል እንችላለን? የመጀመሪያው የጥናት ርዕስ ኢየሱስን በትሕትናውና በርኅራኄው መምሰል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። ሁለተኛው ደግሞ በድፍረቱና በአስተዋይነቱ መምሰል የምንችልበትን መንገድ ይገልጻል።

▪ ‘የይሖዋን ትምህርት’ እንዲቀበሉ ብሔራትን ማዘጋጀት

▪ ይሖዋ ዓለም አቀፉን የማስተማር ሥራችንን ይመራል

ከእነዚህ ሁለት ርዕሶች የመጀመሪያው፣ ይሖዋ በአንደኛው መቶ ዘመን የነበሩትን የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ምሥራቹን እንዲያውጁ እንዴት እንደረዳቸው ያብራራል። በሁለተኛው ርዕስ ላይ ደግሞ የመንግሥቱን መልእክት በምድር ዙሪያ ለሚገኙ ቅን ልብ ያላቸው ሰዎች ለማድረስ ያስቻሉንን በቅርቡ የተከናወኑ አንዳንድ ነገሮች እንመለከታለን።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ

3 ያልተጠበቀ ስጦታ ለጃፓናውያን

15 ለአገልግሎት ያላችሁ ቅንዓት እንዳይቀዘቅዝ ጥረት አድርጉ

29 የአንባቢያን ጥያቄዎች

31 ከታሪክ ማኅደራችን

ሽፋኑ፦ በባሊ ደሴት፣ ኢንዶኔዥያ የይሖዋ ምሥክሮች ከቤት ወደ ቤት ሲያገለግሉ ላገኙት ሞቅ ያለ የእንግዳ ተቀባይነት መንፈስ ያለው ሰው ንቁ! መጽሔት ሲያበረክቱ

ኢንዶኔዥያ

የሕዝብ ብዛት

237,600,000

አስፋፊዎች

24,521

የዘወትር አቅኚዎች

2,472

28 ደሴቶች ውስጥ የሚያገለግሉ 369 ልዩ አቅኚዎች አሉ

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ