የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 መጋቢት ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 መጋቢት ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

3 የሕይወት ታሪክ​—ከጥበበኞች ጋር በመሄዴ ተጠቅሜያለሁ

ከግንቦት 1-7, 2017 ባለው ሳምንት

8 ክብር ለሚገባው ክብር ስጡ

ክርስቲያኖች ለሌሎች ክብር ማሳየትን በተመለከተ ሚዛናዊ አመለካከት ሊኖራቸው ይገባል። ክብር ማሳየት የሚገባው ለማን ነው? ለምንስ? ይህ ርዕስ የእነዚህን ጥያቄዎች መልስ ይሰጠናል፤ እንዲሁም ክብር ለሚገባው ክብር መስጠት ያለውን ጥቅም ያብራራል።

ከግንቦት 8-14, 2017 ባለው ሳምንት

13 እምነት በማዳበር ጥበብ የሚንጸባረቅበት ውሳኔ አድርጉ!

መጽሐፍ ቅዱስ ውሳኔ በማድረግ ረገድ እንዳንወላውል ያሳስበናል። ይሁንና ጥበብ የሚንጸባረቅበት ውሳኔ ማድረግ የሚኖርብን ለምንድን ነው? እንዲህ ያለ ውሳኔ ለማድረግ የሚረዳን ምንድን ነው? ያደረግነውን ውሳኔ መቀየር የሚኖርብን ጊዜ ይኖር ይሆን? ይህ ርዕስ ለእነዚህ ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል።

ከግንቦት 15-21, 2017 ባለው ሳምንት

18 ይሖዋን በሙሉ ልብ አገልግሉ!

ከግንቦት 22-28, 2017 ባለው ሳምንት

23 አስቀድሞ ለተጻፉት ነገሮች ትኩረት ትሰጣላችሁ?

ሁላችንም ፍጽምና የጎደለን በመሆናችን ስህተት እንሠራለን። ይህ ሲባል ታዲያ ይሖዋን ማስደሰት አንችልም ማለት ነው? እነዚህ ተከታታይ ርዕሶች አራት የይሁዳ ነገሥታት የተዉትን ምሳሌና የሠሯቸውን ስህተቶች ያብራራሉ። እነዚህ ነገሥታት ከባድ ስህተቶች የሠሩባቸው ጊዜያት ቢኖሩም ይሖዋ በሙሉ ልብ በፊቱ እንደተመላለሱ ተናግሯል። እኛስ ስህተት የምንሠራ ቢሆንም አምላክ በሙሉ ልብ በፊቱ እንደተመላለስን አድርጎ ይመለከተን ይሆን?

28 ወዳጅነት አደጋ ላይ በሚወድቅበት ጊዜ እውነተኛ ወዳጅ መሆን

32 በጥንታዊ ማሰሮ ላይ ተጽፎ የተገኘ የመጽሐፍ ቅዱስ ስም

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ