የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 ግንቦት ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 ግንቦት ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

ከሐምሌ 3-9, 2017 ባለው ሳምንት

3 “የባዕድ አገር ሰዎች” ይሖዋን ‘በደስታ እንዲያገለግሉት’ መርዳት

ከሐምሌ 10-16, 2017 ባለው ሳምንት

8 “የባዕድ አገር ሰዎችን” ልጆች መርዳት

የመጀመሪያው የጥናት ርዕስ፣ በስደት የሚኖሩ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የሚያጋጥማቸውን አስቸጋሪ ሁኔታ እንዲሁም እነሱን መርዳት የምንችልባቸውን መንገዶች ያብራራል። ሁለተኛው ርዕስ ደግሞ በሌላ አገር የሚኖሩ ወላጆች፣ የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ሥርዓቶች በተግባር ማዋላቸው ልጆቻቸውን የሚጠቅም ውሳኔ ለማድረግ የሚረዳቸው እንዴት እንደሆነ ይገልጻል።

13 የሕይወት ታሪክ​—መስማት የተሳነኝ መሆኔ ሌሎችን ከማስተማር አላገደኝም

ከሐምሌ 17-23, 2017 ባለው ሳምንት

17 ፍቅራችሁ እንዳይቀዘቅዝ ተጠንቀቁ

ከሐምሌ 24-30, 2017 ባለው ሳምንት

22 “ከእነዚህ አስበልጠህ ትወደኛለህ?”

በዚህ ሥርዓት ውስጥ መኖር ለማንኛውም ክርስቲያን ቀላል አይደለም። እነዚህ ርዕሶች ለይሖዋ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለሚገኘው እውነትና ለወንድሞቻችን ያለን ፍቅር እንዳይቀዘቅዝ በማድረግ፣ ዓለም የሚያንጸባርቀው የራስ ወዳድነት መንፈስ እንዳይጋባብን መከላከል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራሉ። በተጨማሪም በዚህ ዓለም ላይ ካሉ ነገሮች ይበልጥ ለክርስቶስ ፍቅር እንዳለን ማሳየት የምንችለው እንዴት እንደሆነ በእነዚህ ርዕሶች ላይ ይብራራል።

27 ጋይዮስ ወንድሞቹን የረዳበት መንገድ

30 ኑሮን ማቅለል የሚያስገኘው ደስታ

31 ከታሪክ ማኅደራችን

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ