የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w17 ጥቅምት ገጽ 2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2017
w17 ጥቅምት ገጽ 2

የርዕስ ማውጫ

3 የሕይወት ታሪክ ይሖዋ የሚጠይቀንን ማድረግ በረከት ያስገኛል

ከኅዳር 27, 2017–ታኅሣሥ 3, 2017 ባለው ሳምንት

7 “በተግባርና በእውነት” እንዋደድ

እውነተኛ ፍቅር የክርስቲያኖች መለያ ምልክት ነው። ይህ ርዕስ ‘ግብዝነት የሌለው ፍቅር’ ማሳየት የምንችልባቸውን ዘጠኝ መንገዶች ይገልጻል።—2 ቆሮ. 6:6

ከታኅሣሥ 4-10, 2017 ባለው ሳምንት

12 ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን የሚያመጣው እውነት

እውነትን የሚቃወሙ የማያምኑ ቤተሰቦች ያሏቸው የይሖዋ ሕዝቦች ብዙ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ያጋጥሟቸዋል። ይህ ርዕስ ከቤተሰብ የሚሰነዘር ተቃውሞን በተሳካ ሁኔታ መወጣት የምንችለው እንዴት እንደሆነ ይገልጻል።

17 የአርማትያሱ ዮሴፍ ከእውነት ጎን ቆመ

ከታኅሣሥ 11-17, 2017 ባለው ሳምንት

21 ዘካርያስ ካያቸው ራእዮች ምን ትምህርት እናገኛለን?

ከታኅሣሥ 18-24, 2017 ባለው ሳምንት

26 ጥበቃ የሚያደርጉልን ሠረገሎችና አክሊል

እነዚህ ርዕሶች ዘካርያስ ያያቸውን ስድስተኛ፣ ሰባተኛና ስምንተኛ ራእዮች ያብራራሉ። ዘካርያስ በስድስተኛውና በሰባተኛው ራእይ ላይ ያያቸው ነገሮች ንጹሕ በሆነው የይሖዋ ድርጅት ውስጥ የማገልገል መብታችንን በአድናቆት እንድንመለከት ይረዱናል። ስምንተኛው ራእይ ደግሞ ይሖዋ ለአገልጋዮቹ አስተማማኝ ጥበቃ በማድረግ በእውነተኛው አምልኮ መካፈላቸውን እንዲቀጥሉ የሚረዳቸው እንዴት እንደሆነ ያሳያል።

31 ክርስቲያናዊ ደግነት ያስገኘው ውጤት

32 ይህን ያውቁ ኖሯል?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ