የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 3/10 ገጽ 2
  • መጋቢት 15 የሚጀምር ሳምንት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መጋቢት 15 የሚጀምር ሳምንት
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
km 3/10 ገጽ 2

መጋቢት 15 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 46

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

lv ምዕ. 10 አን. 16-24

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 1 ሳሙኤል 5-9

ቁ. 1፦ 1 ሳሙኤል 6:1-9

ቁ. 2፦ የሰይጣንንና የአጋንንቱን ጥቃት የምንመክትበት ምን መከላከያ አለን?

ቁ. 3፦ ስለ ሀብታሙ ሰውና ስለ አልዓዛር የሚናገረው ምሳሌ ትርጉም ምንድን ነው? (rs ገጽ 175 አን. 2 እስከ ገጽ 176 አን. 1)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 44

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

15 ደቂቃ፦ የ2010ን የዓመት መጽሐፍ በጥሩ ሁኔታ ተጠቀሙበት። ከአድማጮች ጋር በሚደረግ ውይይት የሚቀርብ። “ከበላይ አካል የተላከ ደብዳቤ” የሚለውን ተወያዩበት። ከዓመት መጽሐፉ ላይ አንዳንድ ተሞክሮዎችን በመምረጥ ተሞክሮዎቹ በአገልግሎታችን እንዴት እንደሚያበረታቱን ግለጽ። አድማጮች ከዓለም አቀፉ ሪፖርት ላይ ያስደነቃቸውን ነገር በተመለከተ ሐሳብ እንዲሰጡ ጋብዝ። ሁሉም የዓመት መጽሐፉን ከዳር እስከ ዳር እንዲያነቡ በማበረታታት ክፍሉን ደምድም።

15 ደቂቃ፦ “ከምንም ነገር በላይ አስፈላጊ የሆነው ሥራ።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። አንቀጽ 3ን ከተወያያችሁ በኋላ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቱ እድገት እንዲያደርግ የመርዳት መብት ካገኘ አንድ አስፋፊ ጋር ቃለ ምልልስ አድርግ። የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቱ ምን ለውጦችን ማድረግ አስፈልጎታል? ይህስ አስፋፊው ምን እንዲሰማው አድርጎታል?

መዝሙር 10

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ