የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 5/10 ገጽ 6
  • ግንቦት 31 የሚጀምር ሳምንት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ግንቦት 31 የሚጀምር ሳምንት
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ግንቦት 31 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2010
km 5/10 ገጽ 6

ግንቦት 31 የሚጀምር ሳምንት

ግንቦት 31 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 26

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

lv ምዕ. 14 አን. 1-9

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ 2 ሳሙኤል 16-18

ቁ. 1፦ 2 ሳሙኤል 17:1-13

ቁ. 2፦ ኢየሱስ “የሰንበት ጌታ” የተባለው ለምንድን ነው? (ማቴ. 12:8)

ቁ. 3፦ አምላክን ያማልዳሉ ብለን “ለቅዱሳን” ልዩ አክብሮት ልንሰጣቸው ይገባናል? (rs ገጽ 184 አን. 9 እስከ ገጽ 185 አን. 5)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 35

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ “በመጀመሪያው ቀን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዴት እንደሚካሄድ ለሰዎች አሳይታችሁ ታውቃላችሁ?” በንግግር የሚቀርብ። በርዕሱ ውስጥ የተሰጠውን ሐሳብ ካብራራህ በኋላ በሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።

20 ደቂቃ፦ “አዲሶች እንዲሰብኩ ማሠልጠን የሚቻልበት መንገድ።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። አንቀጽ 5ን ከተወያያችሁ በኋላ አንድ ሽማግሌ ከአዲስ አስፋፊ ጋር ሲያገለግል የሚያሳይ ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ። አዲሱ አስፋፊ አቀራረቡን ተጠቅሞ የቤቱን ባለቤት ያነጋግራል፤ ሆኖም ጥቅስ ለማንበብ አልሞከረም። ከበሩ ዞር ካሉ በኋላ ሽማግሌው በዘዴና በደግነት መንፈስ ከቤት ወደ ቤት ሲያገለግል መጽሐፍ ቅዱስን እንዲጠቀም አዲሱን አስፋፊ ያበረታታዋል።

መዝሙር 22

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ