የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 2/11 ገጽ 2
  • የካቲት 21 የሚጀምር ሳምንት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የካቲት 21 የሚጀምር ሳምንት
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የካቲት 21 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 2/11 ገጽ 2

የካቲት 21 የሚጀምር ሳምንት

የካቲት 21 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 17 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 9 አን. 10-19 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ነህምያ 12-13 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ነህምያ 13:​15-22 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ይሖዋ አምላክ ቀናተኛ ወይም እሱ ብቻ እንዲመለክ የሚፈልግ አምላክ ነው ሲባል ምን ማለት ነው?​—ዘፀ. 20:5 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የዮሐንስ 5:​18 ትርጉም ምንድን ነው?​—rs ገጽ 215 አን. 4-5 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 49

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን አይጥላቸውም። (መዝ. 37:​28) በ2010 የዓመት መጽሐፍ (እንግሊዝኛ) ከገጽ 149 አንቀጽ 2 እስከ ገጽ 150 አንቀጽ 4 እንዲሁም ከገጽ 175 አንቀጽ 2 እስከ ገጽ 179 አንቀጽ 5 ድረስ ባለው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። በእያንዳንዱ ተሞክሮ ላይ ከተወያያችሁ በኋላ አድማጮች ምን ትምህርት እንዳገኙ ሐሳብ እንዲሰጡ ጋብዝ።

10 ደቂቃ፦ በአገልግሎት ላይ ግቡን የሚመታ መደምደሚያ መጠቀም። በአገልግሎት ትምህርት ቤት መጽሐፍ ከገጽ 221 አንቀጽ 5 እስከ ገጽ 222 የመጨረሻ አንቀጽ ድረስ በሚገኘው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ የሚቀርብ ንግግር። አንድ ወይም ሁለት ነጥቦች በሠርቶ ማሳያ እንዲቀርቡ አድርግ።

10 ደቂቃ፦ “ለመንግሥት አዳራሻችሁ አክብሮት ታሳያላችሁ?” በውይይት የሚቀርብ።

መዝሙር 31 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ