ግንቦት 16 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
ግንቦት 16 የሚጀምር ሳምንት
መዝሙር 44 እና ጸሎት
□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦
dp ምዕ. 12 አን. 9-15 (25 ደቂቃ)
□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ መዝሙር 11-18 (10 ደቂቃ)
ቁ. 1፦ መዝሙር 17:1-15 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ቁ. 2፦ ይሖዋን ብቻ እንደምናመልክ እንዴት ማሳየት እንችላለን?—ሮም 6:16, 17 (5 ደቂቃ)
ቁ. 3፦ የዛሬዎቹ ሥጋዊ አይሁዳውያን የአምላክ ምርጥ ሕዝብ ናቸው?—rs ከገጽ 221 አን. 3 እስከ ገጽ 223 አን. 1 (5 ደቂቃ)
□ የአገልግሎት ስብሰባ፦
5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።
10 ደቂቃ፦ በጥያቄዎች በመጠቀም ጥሩ አድርጎ ማስተማር—ክፍል 1 በአገልግሎት ትምህርት ቤት መጽሐፍ ከገጽ 236 እስከ ገጽ 237 አንቀጽ 2 ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ። የቀረቡትን ነጥቦች በመጠቀም አንድ ወይም ሁለት አጠር ያሉ ሠርቶ ማሳያዎች እንዲቀርቡ አድርግ።
10 ደቂቃ፦ ምሥራቹን የምንሰብክባቸው መንገዶች—ተመላልሶ መጠየቅ ማድረግ። የተደራጀ ሕዝብ በተባለው መጽሐፍ ከገጽ 96 አን. 4 እስከ ገጽ 97 አን. 2 ባለው ሐሳብ ላይ ተመሥርቶ የሚቀርብ ንግግር። አንድ ሽማግሌ በወሩ ውስጥ የሚበረከተውን ጽሑፍ ለወሰደ ግለሰብ ተመላልሶ መጠየቅ ሲያደርግለት የሚያሳይ አጭር ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ አድርግ።
10 ደቂቃ፦ “እሁድ ቀን በአገልግሎት መካፈል ትችላላችሁ?” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ።
መዝሙር 48 እና ጸሎት