የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 9/11 ገጽ 4
  • ጥቅምት 3 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥቅምት 3 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥቅምት 3 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 9/11 ገጽ 4

ጥቅምት 3 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥቅምት 3 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 49 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 18 አን. 1-9 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ምሳሌ 1-6 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ምሳሌ 6:1-19 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ሮም 8:26, 27 አምላክ እንደሚወደን የሚያረጋግጥልን እንዴት ነው? (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የአምላክ መንግሥት መግዛት እንዲጀምር በመጀመሪያ ዓለም ወደ ክርስትና መለወጥ ይኖርበታል?​—rs ገጽ 233 አን. 1-2 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 29

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

10 ደቂቃ፦ ምን ትምህርት እናገኛለን? በውይይት የሚቀርብ። በቅድሚያ ሉቃስ 5:12, 13⁠ን እና ሉቃስ 8:43-48⁠ን አንብቡ። ከዚያም እነዚህ ጥቅሶች ከአገልግሎታችን ጋር በተያያዘ እንዴት እንደሚረዱን ተወያዩበት።

10 ደቂቃ፦ ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት።

10 ደቂቃ፦ በአገልግሎት ላይ መልካም ምግባር አሳዩ። (2 ቆሮ. 6:3) በሚከተሉት ጥያቄዎች ላይ ተመሥርቶ በውይይት የሚቀርብ፦ (1) በአገልግሎት ላይ በምንሆንበት ጊዜ መልካም ምግባር ማሳየት ያለብን ለምንድን ነው? (2) በሚከተሉት ጊዜያት ይኸውም (ሀ) አብረን ከተመደብናቸው አስፋፊዎች ጋር ወደ አገልግሎት ክልሉ ስንደርስ፣ (ለ) ከአንዱ ቤት ወደ ሌላው ስንሄድ፣ (ሐ) ቤቱ በር ላይ ስንቆም፣ (መ) የአገልግሎት ጓደኛችን ሲመሠክር፣ (ሠ) የቤቱ ባለቤት ሲናገር፣ (ረ) የቤቱ ባለቤት ሥራ ላይ ከሆነ ወይም የአየሩ ጠባይ መጥፎ ሲሆን እንዲሁም (ሰ) የቤቱ ባለቤት ተሳዳቢ ሲሆን መልካም ምግባር ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?

መዝሙር 16 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ