የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መጋቢት ገጽ 3
  • አስቴር ለይሖዋና ለሕዝቡ በመቆርቆር እርምጃ ወስዳለች

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አስቴር ለይሖዋና ለሕዝቡ በመቆርቆር እርምጃ ወስዳለች
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለሕዝቧ ስትል ሕይወቷን ለአደጋ ያጋለጠች ጠቢብና ደፋር ሴት
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ከራሷ በላይ ለሕዝቧ የተቆረቆረች ጠቢብና ደፋር ሴት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
  • ለአምላክ ሕዝብ ጥብቅና ቆማለች
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ለአምላክ ሕዝብ ጥብቅና ቆማለች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መጋቢት ገጽ 3

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | አስቴር 6-10

አስቴር ለይሖዋና ለሕዝቡ በመቆርቆር እርምጃ ወስዳለች

በወረቀት የሚታተመው

አስቴር ለይሖዋና ለሕዝቡ ጥብቅና ስትቆም ደፋርና የራሷን ጥቅም መሥዋዕት የምታደርግ መሆኗን አሳይታለች

8:3-5, 9

  • አስቴርና መርዶክዮስ ከሞት ተርፈዋል። ይሁን እንጂ ሃማ አይሁዳውያንን በሙሉ ለመፍጀት ያወጣው አዋጅ በፋርስ ግዛት ውስጥ ከዳር እስከ ዳር እየተዳረሰ ነበር

  • አስቴር ለሁለተኛ ጊዜ ሕይወቷን አደጋ ላይ በመጣል ሳትጠራ ንጉሡ ፊት ቀረበች። ንጉሡ እግር ላይ ወድቃ ስለ ሕዝቧ በማልቀስ የወጣውን አሰቃቂ አዋጅ እንዲሽር ለመነች

  • በንጉሡ ስም የተላለፈ ሕግ ሊሻር አይችልም። ስለዚህ ንጉሡ አዲስ ሕግ እንዲያጸድቁ ለአስቴርና ለመርዶክዮስ ሥልጣን ሰጣቸው

ይሖዋ ለሕዝቡ ታላቅ ድል ሰጣቸው

8:10-14, 17

  • አይሁዳውያን ራሳቸውን የመከላከል መብት እንዳላቸው የሚገልጽ ሁለተኛ አዋጅ ወጣ

  • ፈረሰኞች በግዛቱ ውስጥ ወዳሉት ስፍራዎች ሁሉ በፍጥነት ሄዱ፤ አይሁዳውያንም ለጦርነት ተዘጋጁ

  • ብዙ ሰዎች አምላክ አይሁዳውያንን እንደረዳቸው በመገንዘብ የአይሁድ እምነትን ተቀበሉ

መርዶክዮስ ለጸሐፊው አዲስ ሕግ እንዲጽፍ ሲያዘው አስቴር ስትመለከት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ