የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb16 መጋቢት ገጽ 4
  • ኢዮብ በመከራ ውስጥ ንጹሕ አቋሙን ጠብቋል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኢዮብ በመከራ ውስጥ ንጹሕ አቋሙን ጠብቋል
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ኢዮብ የይሖዋን ስም ከፍ ከፍ አድርጓል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • “ንጹሕ አቋሜን አላጎድፍም!”
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ኢዮብ ንጹሕ አቋሙን ጠበቀ
    መጽሐፍ ቅዱስ—የያዘው መልእክት ምንድን ነው?
  • የኢዮብ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2006
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ (2016)
mwb16 መጋቢት ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ኢዮብ 1-5

ኢዮብ በመከራ ውስጥ ንጹሕ አቋሙን ጠብቋል

ሰይጣን ኢዮብ የተባለውን ሰው ሲመለከተው

ኢዮብ እስራኤላውያን ከግብፅ ባርነት ነፃ በወጡበት ወቅት በዖጽ ምድር ይኖር ነበር። ኢዮብ እስራኤላዊ ባይሆንም ይሖዋን በታማኝነት ያመልክ ነበር። ኢዮብ ሰፊ ቤተሰብ ያለው፣ እጅግ ባለጸጋና በሚኖርበት አካባቢ ተሰሚነት የነበረው ሰው ነው። የተከበረ አማካሪና የማያዳላ ዳኛ ነበር። ለድሆችና ችግር ላይ ለወደቁ ሰዎች ለጋስ ነበር። ኢዮብ ንጹሕ አቋሙን የሚጠብቅ ሰው ነበር።

ኢዮብ በሕይወቱ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ለይሖዋ እንደሆነ በማያሻማ መንገድ አሳይቷል

1:8-11, 22፤ 2:2-5

  • ሰይጣን ኢዮብ ንጹሕ አቋም እንዳለው ተመልክቷል። ኢዮብ ይሖዋን እንደሚታዘዝ አልካደም፤ ከዚህ ይልቅ ኢዮብ ይህን ለማድረግ የተነሳሳበት ዓላማ ጥያቄ ውስጥ እንዲወድቅ አድርጓል

  • ሰይጣን ‘ኢዮብ ይሖዋን የሚያገለግለው በራስ ወዳድነት ተነሳስቶ ነው’ ብሏል

  • ለቀረበው ክስ መልስ ለማስገኘት ሰይጣን በዚህ ታማኝ ሰው ላይ ጥቃት እንዲያደርስ ይሖዋ ፈቅዷል። ሰይጣን የኢዮብን ሕይወት ሙሉ በሙሉ አመሰቃቀለበት

  • ኢዮብ ንጹሕ አቋም እንዳለው ቢያረጋግጥም ሰይጣን በመላው የሰው ልጆች ንጹሕ አቋም ጠባቂነት ላይ ጥያቄ አስነሳ

  • ኢዮብ ኃጢአት አልሠራም ወይም አምላክን በደል ሠርቷል ብሎ አልወነጀለም

ኢዮብ በቤተሰቡ ላይ የደረሰውን አስከፊ ጥፋት ሲሰማ
    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ