የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb19 ጥር ገጽ 2
  • ከጥር 7-13

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከጥር 7-13
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
mwb19 ጥር ገጽ 2

ከጥር 7-13

የሐዋርያት ሥራ 21-22

  • መዝሙር 55 እና ጸሎት

  • የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

  • “የይሖዋ ፈቃድ ይሁን”፦ (10 ደቂቃ)

    • ሥራ 21:8-12—ወንድሞች፣ ጳውሎስ በኢየሩሳሌም ሊደርስበት የሚችለውን ችግር ስለፈሩ ወደዚያ እንዳይሄድ ለመኑት (bt 177-178 አን. 15-16)

    • ሥራ 21:13—ጳውሎስ የይሖዋን ፈቃድ ለማድረግ ቆርጦ ነበር (bt 178 አን. 17)

    • ሥራ 21:14—ወንድሞች ጳውሎስ እንደቆረጠ ሲያውቁ ወደ ኢየሩሳሌም እንዳይሄድ መለመናቸውን አቆሙ (bt 178 አን. 18)

  • መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)

    • ሥራ 21:23, 24—ክርስቲያኖች በሙሴ ሕግ ሥር ባይሆኑም በኢየሩሳሌም የነበሩት ሽማግሌዎች ለጳውሎስ እንዲህ ያለ መመሪያ የሰጡት ለምንድን ነው? (bt 184-185 አን. 10-12)

    • ሥራ 22:16—የጳውሎስ ኃጢአት ሊታጠብ የሚችለው እንዴት ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?

    • ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሥራ 21:1-19 (th ጥናት 5)a

በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር

  • ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ፦ (10 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ጥሩ መግቢያ የሚለውን ቪዲዮ አጫውት፤ ከዚያም ማስተማር ከተባለው ብሮሹር ላይ ጥናት 1⁠ን ተወያዩበት።

  • ንግግር፦ (5 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w10 2/1 ገጽ 13 አን. 2 እስከ ገጽ 14 አን. 2—ጭብጥ፦ ክርስቲያኖች ሳምንታዊውን ሰንበት መጠበቅ ይኖርባቸዋል? (th ጥናት 1)b

ክርስቲያናዊ ሕይወት

  • መዝሙር 134

  • “ይሖዋ ልጆቻችንን እንዴት እንደምናሳድግ አስተምሮናል”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ቪዲዮውን አጫውት።

  • የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 42

  • ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)

  • መዝሙር 45 እና ጸሎት

a b ማሳሰቢያ፦ ከዚህ እትም አንስቶ፣ ለእያንዳንዱ የተማሪ ክፍል በሚሰጠው መመሪያ አጠገብ ለማንበብ እና ለማስተማር የተቻለህን ሁሉ ጥረት አድርግ (th) ከተባለው ብሮሹር ላይ ተማሪው ሊሠራበት የሚገባው ጥናት ቁጥር በቅንፍ ይቀመጣል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ