የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ጥር ገጽ 5
  • “ልክ እንደዚሁ አደረገ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ልክ እንደዚሁ አደረገ”
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ከእውነተኛው አምላክ ጋር ይሄድ ነበር”
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
  • “ከእውነተኛው አምላክ ጋር ይሄድ ነበር”
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • የኖኅ እምነት ዓለምን ይኮንናል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2001
  • “ከሌሎች ሰባት ሰዎች ጋር” ዳነ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2013
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ጥር ገጽ 5
ኖኅና ልጆቹ መርከብ ሲገነቡ፤ አንዱ ልጁ መወጣጫ ላይ ቆሞ መርከቡን ቅጥራን እየለቀለቀ ነው

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 6-8

“ልክ እንደዚሁ አደረገ”

6:9, 13-16, 22

ምንም ዓይነት ዘመናዊ የግንባታ መሣሪያም ሆነ ዘመናዊ የግንባታ ዘዴ ባልነበረበት በዚያ ወቅት መርከብ መገንባት ለኖኅና ለቤተሰቡ ምን ያህል ከባድ ሊሆንባቸው እንደሚችል ለማሰብ ሞክር።

  • መርከቡ በጣም ትልቅ ነበር—ርዝመቱ 133 ሜትር፣ ወርዱ 22 ሜትር፣ ከፍታው ደግሞ 13 ሜትር ገደማ ይሆናል

  • ዛፎችን መቁረጥ፣ በተፈለገው ልክ ማስተካከልና አንስቶ ወደ ግንባታ ቦታው መውሰድ ያስፈልግ ነበር

  • ይህ ግዙፍ መርከብ ውስጡም ሆነ ውጭው በቅጥራን መለቅለቅ ነበረበት

  • ለኖኅ ቤተሰብም ሆነ ለእንስሳቱ ለአንድ ዓመት ያህል የሚበቃ ምግብ መጠራቀም ነበረበት

  • ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ ከ40 እስከ 50 ዓመት ሳይፈጅ አይቀርም

ይሖዋ ያዘዘንን ነገር ማድረግ ተፈታታኝ ሲሆንብን ይህን ዘገባ ማስታወሳችን የሚረዳን እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ