የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ግንቦት ገጽ 5
  • ይሖዋ ዮሴፍን ታደገው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ ዮሴፍን ታደገው
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘እንዴት ይህን ክፉ ድርጊት እፈጽማለሁ?’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2014
  • ይሖዋ ስኬታማ እንድትሆኑ ይረዳችኋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ቤተሰቡን ጠብቋል፣ ተንከባክቧል፣ ኃላፊነቱን ተወጥቷል
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
  • ቤተሰቡን ጠብቋል፣ ተንከባክቧል፣ ኃላፊነቱን ተወጥቷል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2012
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ግንቦት ገጽ 5

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፍጥረት 40–41

ይሖዋ ዮሴፍን ታደገው

41:9-13, 16, 29-32, 38-40

ይሖዋ ዮሴፍን የታደገው ዮሴፍ ለ13 ዓመት ገደማ በባርነትና በእስር ብዙ መከራ ካሳለፈ በኋላ ነው። ዮሴፍ ግን በምሬት ከመሞላት ይልቅ የደረሰበት መከራ የተሻለ ሰው እንዲያደርገው ፈቅዷል። (መዝ 105:17-19) ይሖዋ ፈጽሞ እንዳልተወው እርግጠኛ ነበር። ዮሴፍ ባለበት ሁኔታ ሥር አቅሙ የፈቀደውን ሁሉ ያደረገው እንዴት ነው?

  • ዮሴፍ ለሌሎች እስረኞች ምግብ ሲሰጥ

    ትጉና እምነት የሚጣልበት እንደሆነ አሳይቷል፤ ይህም ይሖዋ እሱን የሚባርክበት ነገር እንዲያገኝ አስችሏል።—ዘፍ 39:21, 22

  • ዮሴፍ የሁለት እስረኞችን ሕልም ሲፈታ

    በደል የፈጸሙበትን ሰዎች ለመበቀል ከማሴር ይልቅ ለሌሎች ደግነት አሳይቷል።—ዘፍ 40:5-7

የዮሴፍ ታሪክ በሕይወቴ ውስጥ የሚያጋጥሙኝን ችግሮች ለመቋቋም የሚረዳኝ እንዴት ነው?

ይሖዋ በአርማጌዶን እስኪታደገኝ ድረስ፣ ባለሁበት ሁኔታ ሥር አቅሜ የፈቀደውን ሁሉ ማድረግ የምችለው እንዴት ነው?

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ