የሚጠኑ ርዕሶች
ግንቦት 2023
ከሐምሌ 10–ነሐሴ 13, 2023 የሚጠኑ ርዕሶች
© 2023 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
ይህ ጽሑፍ የሚሸጥ አይደለም። መጽሔቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ መጽሐፍ ቅዱስን ለማስተማር ከሚታተሙት ጽሑፎች መካከል አንዱ ሲሆን ይህ የማስተማር ሥራ የሚደገፈው ደግሞ ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት መዋጮ ነው። መዋጮ ለማድረግ donate.jw.orgን ተመልከት።
ሌላ መግለጫ ካልተሰጠ በቀር በመጽሔቱ ላይ የተጠቀሱት ጥቅሶች የተወሰዱት ቀለል ባለ አማርኛ ከተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ ነው። ይህ መጽሔት የሚጠቀመው የአውሮፓውያንን የዘመን አቆጣጠር ነው።
ሽፋኑ፦
ከ1919 ዓ.ም. አንስቶ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወንዶች፣ ሴቶችና ልጆች ከታላቂቱ ባቢሎን ወጥተው ‘በቅድስና ጎዳና’ ላይ መጓዝ ጀምረዋል (የጥናት ርዕስ 22 አንቀጽ 8ን ተመልከት)