የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ijwbq ርዕስ 17
  • መጽሐፍ ቅዱስ ፍቺን ይፈቅዳል?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ፍቺን ይፈቅዳል?
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2022
  • ምርጫችሁ ፍቺ በሚሆንበት ጊዜ
    ንቁ!—1999
  • አምላክ ላቋቋመው የጋብቻ ዝግጅት አክብሮት ይኑራችሁ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • የአንባብያን ጥያቄዎች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2000
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
ijwbq ርዕስ 17
ስለ ፍቺ እያሰቡ ያሉ ባልና ሚስት

መጽሐፍ ቅዱስ ፍቺን ይፈቅዳል?

መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል?

አዎ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ፍቺን ይፈቅዳል። ይሁንና ትዳርን ማፍረስ በአምላክ ዘንድ ተቀባይነት ሊኖረው የሚችለው በአንድ ምክንያት ብቻ ነው፤ ይህንንም ኢየሱስ እንዲህ በማለት ገልጾታል፦ “በዝሙት [ከትዳር ውጭ በሚፈጸም የፆታ ግንኙነት] ምክንያት ካልሆነ በስተቀር ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ምንዝር ይፈጽማል።”—ማቴዎስ 19:9

አምላክ በተንኮልና በማታለል የሚፈጸም ፍቺን ይጠላል። ትዳራቸውን በማይረባ ምክንያት የሚያፈርሱ በተለይ ደግሞ ከሌላ ሰው ጋር ለመኖር ሲሉ የትዳር ጓደኛቸውን የሚተዉ ሰዎች በአምላክ ፊት ተጠያቂ ከመሆን አያመልጡም።—ሚልክያስ 2:13-16፤ ማርቆስ 10:9

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ