የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 1553-1554
  • 1 ጴጥሮስ የመጽሐፉ ይዘት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • 1 ጴጥሮስ የመጽሐፉ ይዘት
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሮም የመጽሐፉ ይዘት
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 2 ዮሐንስ የመጽሐፉ ይዘት
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ሚስቶች ሆይ፣ ባሎቻችሁን በጥልቅ አክብሩ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2007
  • ጭንቀትህን ሁሉ በይሖዋ ላይ ጣል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1994
ለተጨማሪ መረጃ
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
1 ጴጥሮስ የመጽሐፉ ይዘት

የጴጥሮስ የመጀመሪያው ደብዳቤ

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • “ለሕያው ተስፋ እንደ አዲስ ወልዶናል” (3-12)

    • እንደ ታዛዥ ልጆች ቅዱሳን ሁኑ (13-25)

  • 2

    • ለአምላክ ቃል ጉጉት አዳብሩ (1-3)

    • “እንደ ሕያዋን ድንጋዮች መንፈሳዊ ቤት ለመሆን እየተገነባችሁ ነው” (4-10)

    • በዓለም ውስጥ እንደ ባዕድ አገር ሰዎች መኖር (11, 12)

    • ተገቢ የሆነ ተገዢነት ማሳየት (13-25)

      • አርዓያችን የሆነው ክርስቶስ (21)

  • 3

    • ሚስቶችና ባሎች (1-7)

    • የሌላውን ስሜት መረዳት፤ ሰላምን መፈለግ (8-12)

    • ለጽድቅ ሲባል መከራ መቀበል (13-22)

      • ስለ ተስፋችሁ መልስ ለመስጠት ዝግጁ ሁኑ (15)

      • ጥምቀትና ጥሩ ሕሊና (21)

  • 4

    • እንደ ክርስቶስ ለአምላክ ፈቃድ ኑሩ (1-6)

    • “የሁሉም ነገር መጨረሻ ቀርቧል” (7-11)

    • ክርስቲያን በመሆናችን የሚደርስብንን መከራ መቀበል (12-19)

  • 5

    • “የአምላክን መንጋ እንደ እረኞች ሆናችሁ ተንከባከቡ” (1-4)

    • ትሑት ሁኑ፤ ንቁ ሆናችሁ ኑሩ! (5-11)

      • ‘የሚያስጨንቃችሁን ነገር ሁሉ በእሱ ላይ ጣሉ’ (7)

      • ዲያብሎስ እንደሚያገሳ አንበሳ ነው (8)

    • የመደምደሚያ ቃላት (12-14)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ