የርዕስ ማውጫ
ጥቅምት 2013
© 2013 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania.
ኢንተርኔት ላይ የሚገኙ
ወጣቶች
ወጣቶች ለሚጠይቋቸው በርካታ ጥያቄዎች የተሰጡትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልሶች አንብብ። ከጥያቄዎቹ መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦
• “ጉልበተኞች ቢያስፈራሩኝስ?”
• “ስለ መልኬ ከልክ በላይ እየተጨነቅሁ ነው?”
• “የጤና ችግር ቢኖርብኝ ምን ላድርግ?”
በተጨማሪም “እኩዮችህ ስለ መልክ ምን ይላሉ?” የተባለውን በእንግሊዝኛ የተዘጋጀ ቪዲዮ እንድትመለከት እንጋብዝሃለን።
ወጣቶች በሕይወታቸው የሚያጋጥሟቸውን ተፈታታኝ ሁኔታዎች ለመቋቋም መጽሐፍ ቅዱስ የሚረዳቸው እንዴት እንደሆነ ጥሩ ግንዛቤ ታገኛለህ።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ወጣቶች በሚለው ሥር ይገኛል)
ልጆች
በሥዕል መልክ የተዘጋጁ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን ከልጆቻችሁ ጋር አንብቡ። መልመጃዎች ያሉበትን ገጽ በመጠቀም ልጆቻችሁ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለተጠቀሱት ባለታሪኮች እና ስለ ሥነ ምግባር መሥፈርቶች ያላቸውን ግንዛቤ እንዲያሳድጉ እርዷቸው።