የርዕስ ማውጫ
ኅዳር 2014
© 2014 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
የሽፋኑ ርዕሰ ጉዳይ
ደስተኛ ለመሆን የሚያስፈልጉ ነገሮች
ከገጽ 4-7
8 አስደናቂ የምሕንድስና ጥበብ የሚታይባቸው የሮም የውኃ ማስተላለፊያዎች
16 “ግልጽና ጠንካራ መልእክት ያዘለ መታሰቢያ”
ኢንተርኔት ላይ የሚገኙ
ወጣቶች
ወጣቶች ለሚጠይቋቸው በርካታ ጥያቄዎች የተሰጡትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መልሶች አንብብ። ከጥያቄዎቹ መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦
• “በከፍተኛ ሐዘን ስዋጥ ምን ማድረግ እችላለሁ?”
• “ሌሎችን መርዳት ያለብኝ ለምንድን ነው?”
በተጨማሪም እኩዮችህ ምን ይላሉ?—ገንዘብ የተባለውን በእንግሊዝኛ የተዘጋጀ ቪዲዮ እንድትመለከት እንጋብዝሃለን።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ወጣቶች በሚለው ሥር ይገኛል)
ልጆች
በሥዕል መልክ የተዘጋጁ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን አንብቡ። መልመጃዎች ያሉበትን ገጽ በመጠቀም ልጆቻችሁ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለተጠቀሱት ባለታሪኮች እና ስለ ሥነ ምግባር መሥፈርቶች ያላቸውን ግንዛቤ እንዲያሳድጉ እርዷቸው።
(የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች > ልጆች በሚለው ሥር ይገኛል)