የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ed ገጽ 31
  • መደምደሚያ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መደምደሚያ
  • የይሖዋ ምሥክሮች እና ትምህርት
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋ ምሥክሮች እውነተኛ ክርስቲያኖች ናቸው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
  • የይሖዋ ምሥክሮች
    ከቅዱሳን ጽሑፎች እየጠቀሱ ማመራመር
  • ልጆች ስለ አምላክ መማር ይኖርባቸዋል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2011
  • የይሖዋ ምሥክሮች ልጆቻቸው የእነሱን ሃይማኖት እንዲከተሉ ያስገድዳሉ?
    ስለ ይሖዋ ምሥክሮች ብዙ ጊዜ የሚነሱ ጥያቄዎች
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋ ምሥክሮች እና ትምህርት
ed ገጽ 31
በገጽ 31 ላይ የሚገኝ ሥዕል

መደምደሚያ

የዚህ ብሮሹር ዓላማ፣ የይሖዋ ምሥክሮችን ሃይማኖታዊ እምነቶች በሙሉ ማስረዳት አይደለም። ከዚህ ይልቅ የይሖዋ ምሥክሮች የሚያምኑባቸውን አንዳንድ መመሪያዎች ማብራራትና የተማሪህ ወላጅ ወይም ወላጆች የይሖዋ ምሥክር ከሆኑ የቤተሰቡ እምነት በተማሪው አመለካከት ላይ የሚያመጣውን ለውጥ በሚገባ እንድትገነዘብ መርዳት ነው።

የይሖዋ ምሥክሮች ለልጆቻቸው መንፈሳዊ እድገት ትልቅ ትኩረት ይሰጣሉ። ይህ ደግሞ ልጆቻቸው በሌሎች መስኮችም እድገት እንዲያደርጉ እንደሚረዳቸው ይተማመናሉ። የሚያምኑባቸው ነገሮችና የሚከተሏቸው መመሪያዎች ሕይወታቸው ትርጉም ያለው እንዲሆን አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ከመሆኑም በላይ በዕለት ተዕለት ሕይወት የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ለመቋቋም ይረዷቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ጥሩ የትምህርት ፍላጎት እንዲኖራቸውና ለኅብረተሰቡ ጠቃሚ ድርሻ የሚያበረክቱ ዜጎች እንዲሆኑ ያነሳሷቸዋል።

የይሖዋ ምሥክሮች በሕይወት ውስጥ ያሉትን እውነታዎች ተቀብለው ለመኖር ጥረት ስለሚያደርጉ ለትምህርት ከፍተኛ ግምት ይሰጣሉ። ስለዚህ አቅማቸው በፈቀደ መጠን ከአንተ ጋር ተባብረው ለመሥራት ይጥራሉ። ከዚህም ሌላ በቤታቸውም ሆነ በዓለም ዙሪያ በሚገኙ የአምልኮ ቦታዎቻቸው፣ ልጆቻቸው ከአስተማሪዎች ጋር ተባብረው በመሥራት ረገድ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ማበረታቻ መስጠታቸውን ይቀጥላሉ።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ